ከአኝዋክ የሀዘን ድንኳን ወደ ኢትዮጵያ ልቅሶ ዳስ፤ የኦባንግ ጉዞ (ልጅ ተክሌ)
ልጅ ተክሌ - ከካናዳ This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.
የታክሲ ነጂው መገረም፤ ኢትዮጵያዊ የማይመስል ኢትዮጵያዊ
አበዛኸው እንዳትሉኝ። ይሄ መነገር ያለበት ታሪክ፤ ኢትዮጵያዊያን ሁሉ ልናውቀው የሚገባ ክስተት ስለሆነና አላደርስ ስላለኝ ነው ተመልሼ የመጣሁት። የዛሬ አራት አመት አካባቢ አንድ ጥቁር ያለ (“ቁ” ይጠብቃል) “ኢትዮጵያዊ የማይመስል” ኢትዮጵያዊ፤ ሌላ ኢትዮጵያዊ የሚመስል ኢትዮጵያዊ በሚያሽከረክረው ታክሲ ከአንዱ የዋሽንግተን ዲ.ሲ. አውሮፕላን ማረፊያ ወደ መሀል ከተማ ይጓዛል። መሰለኝ። በእንግሊዘኛ ንግግር ጀመሩ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...

"የኢትዮጵያንና የኤርትራን ወንድማማች ህዝቦች ሊቀራርብ የሚችለው የኮንፌዴሬሽን ሥርዓት ነው" ፕ/ር ተስፋጽዮን መድኅኔ 



