ማነህ ባለ ሣምንት? (ልዑልሰገድ)

Star InactiveStar InactiveStar InactiveStar InactiveStar Inactive

ልዑልሰገድ (ከአቢሲኒያ)   This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.

ወያኔ ሥልጣን በያዘባቸው አፍላ ዓመታት በበረሃ እያለ “ነፃ አውጭ ነኝ”፣ “ከደርግ ቀንበር ነፃ ላወጣችሁ እየመጣሁ ነው” ማለቱን ረስቶ ራሱን በደርግ ወንበር ላይ አደላደለ። ይሄኔ ነው ህዝቡ የውስጥ ብሶቱን ለመተንፈስ …

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ትንቢተ ኤልያስ - የስደት መንግሥት - የእኛም ፍካሬ ነው (ልጅ ተክሌ)

Star InactiveStar InactiveStar InactiveStar InactiveStar Inactive

ልጅ ተክሌ - ከካናዳ

የሚሳፈር ይሳፈር፣ የማይሳፈር ይቅር፤ ቀኑ ሲደርስ ግን ሁሉም ይሳፈራል

 

ሀገሬ መግባት እፈልጋለሁ!!

“ሀገሬ መግባት እፈልጋለሁ!! እኔ ሌላ ምንም ዓላማ የለኝም። ወያኔ አትገባም ብሎ ከሶኛል። ወያኔ ከተሰቀለበት የትዕቢትና እብሪት ሰቀላ ተፈጥፍጦ ወርዶ ማየትና በሀገሬ በነፃነት መኖር እፈልጋለሁ።” አለኝ ኤልያስ ክፍሌ፤ ከኤርትራ መልስ አንዳንድ ነገሮችን ስናወጋ። ይኸው ነው ይሄንን ልጅ እንቅልፍ አሳጥቶ ሠላም ነስቶ ከዲሲ አስመራ፤ ከዚህ እዚያ የሚያንከራትተው።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የያያ አባቦር፣ የበፈቃዱ ሞረዳ እና የተስፋዬ ገብረአብ አስተያየቶችና ምልልሶች

Star InactiveStar InactiveStar InactiveStar InactiveStar Inactive

የጋዜጠኛው ማስታወሻ Yegazetegnaw Mastaweshaተስፋዬ ገብረአብ Tesfaye Gebreabበ”ናፍቆት ኢትዮጵያ” መጽሔት ላይ ያያ አባቦር ”’የአደአው ጥቁር አፈር’ ጋዜጠኛ ወይስ የፓርቲ ካድሬ?” በሚል ርዕስ ያስነበቡትን ጽሑፍ ተከትሎ አሁን በሰሜን አሜሪካ በስደት የሚገኘው የ”ጦማር” ጋዜጣ ባለቤትና ዋና አዘጋጅ ጋዜጠኛ በፈቃዱ ሞረዳ ”እኔም ማስታወሻ አለኝ” በሚል ርዕስ በዛው መጽሔት ላይ የበኩሉን ብሏል። ጋዜጠኛና ደራሲ ተስፋዬ ገብረአብ ደግሞ በኢትዮ ሚዲያ ፎረም ላይ በዚህ ሣምንት ”የግንቦት ማስታወሻ” በሚል ርዕስ አንድ ጽሑፍ አስነብቧል። ሦስቱም ፀሐፊዎች ያስነበቧቸው ጽሑፎቻቸው ተያያዥነት ያላቸውና እርስ በእርሳቸው ምላሽ የተሰጣጡባቸው ሆነው ስላገኘናቸው የሦስቱንም ፀሐፊዎች ዕይታና አስተያየት አቅርበናቸዋል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የግንቦት ማስታወሻ (ተስፋዬ ገብረአብ)

የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5

Star ActiveStar ActiveStar ActiveStar ActiveStar Active

ጋዜጠኛና ደራሲ ተስፋዬ ገብረአብ Tesfaye Gebreabከተስፋዬ ገብረአብ (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)

እነሆ! ዛሬ ቅዳሜ ነው።

ዕለቱም ግንቦት 9፣ 2009።

ትናንት ደግሞ ግንቦት 8 ነበር። በአበሻ የዘመን አቆጣጠር ልክ የዛሬ ሃያ ዓመት ግድም ”ጥቂት ጄኔራሎች” ኮሎኔል መንግሥቱ ላይ የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ አድርገው ነበር። ሳይሳካላቸው በመክሸፉ ዛሬ በሕይወት የሉም። ማንኛውም አጥንት - አስከሬን ሆነዋል። አምላክ የጄኔራሎቹን ነፍስ ይማር። እኒያ ሰዎች ከነሙሉ ችግራቸው ከኮሎኔል መንግሥቱ የተሻሉ ዜጎች ነበሩ ብዬ አምናለሁ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

እኔም ማስታወሻ አለኝ (በፈቃዱ ሞረዳ)

የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5

Star ActiveStar ActiveStar ActiveStar ActiveStar Active

የጋዜጠኛው ማስታወሻ Yegazetegnaw Mastaweshaከበፈቃዱ ሞረዳ

ቀድሞው የጋዜጣችን ተወዳጅ አምደኛ፤ የዛሬው እንደኔው ስደተኛ ያያ አባቦር፤ ”የጋዜጠኛው ማስታወሻ” በተባለው መጽሐፍ ላይ ባለፈው የ”ናፍቆት ኢትዮጵያ” መጽሔት ዕትም ("የአደአው ጥቁር አፈር" ጋዜጠኛ ወይስ የፓርቲ ካድሬ?") ባቀረበው ጽሑፍ መነሻነት ወይንም ተንኳሽነት የተጻፈ ማስታወሻ ነው ይኼ ጽሑፍ። ይህ የእኔ ማስታወሻ የተስፋዬ ገብረአብን ማስታወሻ ሥነጽሑፋዊ ወርድና ስፋት የመመርመር ተልዕኮ የለውም። ዕይታው ወዲህ ነው።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

”የአደአው ጥቁር አፈር” ጋዜጠኛ ወይስ የፓርቲ ካድሬ? (ያያ አባቦር)

Star InactiveStar InactiveStar InactiveStar InactiveStar Inactive

Yegazetegnaw Mastawesha የጋዜጠኛው ማስታወሻያያ አባ ቦር - ከሂዩስተን

ባለፉት 48 ወራት ውስጥ ያነበብኳቸውን የአማርኛ መጻሕፍት ሳስብ ሦስት መጻሕፍት በውስጤ ያኖሩት ደስ እስከወዲያኛውም ባይደበዝዝ ደስ ይለኛል። ዘነበ ፈለቀ (የብዕር ስሙ ነው) የፃፈውን ”ነበር”፤ የፕሮፌሠር መስፍን ወልደማርያምን ”የውድቀት ቁልቁለት” እና አንዳርጋቸው ፅጌ የፃፈውን ”ነፃነትን የማያውቅ ነፃ አውጪ” የተሰኙት መጻሕፍትን መጥቀሴ ነው።

ሙሉውን አስነብበኝ ...