የኢዴአፓ የቀውስ ፖለቲካ (ቃልኪዳን አምባቸው)
ቃልኪዳን አምባቸው
ኢዴአፓ-መድኅን በቀውስ ፖለቲካ ውስጥ መዘፈቁን የሚያሳዩ በቂ አስረጂዎች አሉ። ፓርቲው ውሉ ጠፍቶበታል። በአንድ በኩል የገዥው ፓርቲ ዕድገት አብሳሪ መሆንን ይሻል። የኢህአዴግን መጠንከር፣ በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነት ማግኘት፣ በመጪው ምርጫ አሸናፊ እንደሚሆንና ሌሎችንም የምንሰማው ከኢህአዴግ የህዝብ ግንኙነት ቢሮ ሳይሆን ከኢዴአፓ-መድኅን የፓርቲዎች የግምገማና የልኬት ቤተ-ሙከራ ነው። ኢዴአፓ-መድኅን ይህን ቢያደርግ በእርግጥ ከልካይ የለበትም።
ሙሉውን አስነብበኝ ...




