የትምህርት ጥራት መጓደል

የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5

Star ActiveStar ActiveStar ActiveStar ActiveStar Active

የኢትዮጵያ ዘመናዊ ትምህርት ዕድሜው አጭር ከመሆኑ ባለፈ የተደራሽነት (Access)፣ የተገቢነት (Relevance) እና የጥራት (Quality) ችግሮች አሉበት። በተለይ የትምህርት ጥራት መጓደል የትምህርት ዘርፉንም ሆነ ከዘርፉ የሚገኙትን ግብዓቶች በስፋት በሚጠቀሙ ተቋማት ውስጥ እየተስተዋለ ነው።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የመለስ ዜናዊ “ጉብዝና” ሲፈተሽ (ከተስፋዬ ማሩ)

የአንባብያን ድምፅ: 3 / 5

Star ActiveStar ActiveStar ActiveStar InactiveStar Inactive

ከተስፋዬ ማሩ - This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.  

አንድ ጓደኛዬ ብዙ ጊዜ ስለመለስ ሲነሳ “ይሄ ሰው በጣም ጎበዝ ነው” ይለኛል። አንዳንድ ሰዎችም ስለመለስ ዜናዊ ጉብዝና ሲያወሩ ይሰማል። ከሱ ፖለቲካ ጋር እንኳ የማይስማሙና ብዙ ሥራዎቹን አምርረው የሚቃወሙ ሰዎች የተናገራቸውን ዐረፍተ ነገሮችና ሀረጎች እየደጋገሙ “በጉብዝናው” ሲገረሙ ይታያሉ። ይህ የሱ ልዩ “የአዕምሮ ብቃት” ባብዛኞች ዘንድ አከራካሪ አይደለም ማለት ነው።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ከሶማሊያ የመውጫው ጊዜ አሁን ነው (ከፕ/ር ዓለማየሁ ገ/ማርያም)

Star InactiveStar InactiveStar InactiveStar InactiveStar Inactive

ከፕሮፌሠር ዓለማየሁ ገብረማርያም

Prof. Alemayehu G. Mariamበሶማሊያ ያለው ሁኔታ እየተለወጠ ነው፤ ነገሮች ሁሉ በሶማሊያ ለሚገኘው የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት በፍጥነት እየተበላሸበት ነው። አልሸባብ የሚባሉት ጀሃዲስቶች የሶማሊያን አንዳንድ ክፍሎች እየተቆጣጠሩ ሲሆን፣ ወደ ሞቃዲሾም መገስገስ ጀምረዋል። አልሸባብ እንደ ቀድሞ የደፈጣ ውጊያ በማድረግ ተኩሶ የሚሸሽ አልሆነም፤ ይልቁንም ይዞታውን እያጠናከረ ነው። በቅርቡ እንኳ ደቡባዊቷን የወደብ ከተማ ኪስማዩን ሲቆጣጠር ከመካከለኛው ምሥራቅ ደጋፊዎቻቸው የገንዘብ ድጋፍ ጎርፎላቸዋል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

በተሳሳተ አስተሳሰብ ከመወደድ ትክክለኛ ሆኖ መጠላት (ከኤርምያስ ጋሹ)

Star InactiveStar InactiveStar InactiveStar InactiveStar Inactive

ከኤርምያስ ጋሹ (የኢዴአፓ መድህን ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል)

(“የኢዴአፓ "ልጓም ለቅቆ ቼቼ"” በሚል ርዕስ በቃልኪዳን አምባቸው ለቀረበው ጽሑፍ የተሰጠ ምላሽ)

ቃልኪዳን አምባቸው የተባሉ ፀሐፊ “የኢዴአፓ "ልጓም ለቅቆ ቼቼ"” በሚል የጻፉትን በአግራሞት አነበብኩ። ስለኢዴአፓ መድህንም ሆነ በአጠቃላይ ስለኢትዮጵያ ፖለቲካ ጉዳዮች በእንዲህ ዓይነት ጽሑፍ እንካ ሠላንቲያ የመሰጣጠት ፍላጐት የለኝም። በኢዴአፓ መድህን ውስጥም እንዲህ ዓይነት ጽሑፎችን እየተከታተሉ ላለማስተባበል በቂ ምክንያት አለን።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ኢትዮጵያና ደቡብ አፍሪካ በዲሞክራሲ ገጽታ (ከፕ/ር ዓለማየሁ ገ/ማርያም)

Star InactiveStar InactiveStar InactiveStar InactiveStar Inactive

ፕሮፌሠር ዓለማየሁ ገ/ማርያም

Prof. Alemayehu G/Mariamኢትዮጵያና ደቡብ አፍሪካን ከሚለይዋቸው ገጽታዎች ዋነኛው በዲሞክራሲ ግንባታ ረገድ እየተጓዙበት ያለው መንገድ ነው። በደቡብ አፍሪካ የዲሞክራሲ መገለጫ የሆነው የህዝብ መንግሥት፣ በህዝብ የተመረጠ መንግሥትና ለህዝብ የሚሠራ መንግሥት የመኖሩ ጉዳይ ነው። (Government of the people by people and for the people) በኢትዮጵያ ያለው የአገዛዝ ሥርዓት መገለጫ ግን የዲሞክራሲ ገጽታ አለው ለማለት ይከብዳል። ምክንያቱም ከዲሞክራሲ መገለጫው ይልቅ ጥቂት ግለሰቦች በሥልጣን ላይ የሚቆዩበትና የህዝብን ሀብት እንደፈለጉ የሚያደርጉበት ሁኔታ የበለጠ ይጐላልና።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

እንኳን ለአዲሱ ዓመት አደረሰህ! (ከፕ/ር መስፍን ወ/ማርያም)

Star InactiveStar InactiveStar InactiveStar InactiveStar Inactive

 መስፍን ወልደማርያም (ፕ/ር) መስከረም ፳፻፩ ዓ.ም.

የሰሞኑ መልካም ምኞች የሚመስል ስሜት የምንለዋወጠው “እንኳን አደረሰሽ (አደረሰህ)” በመባባል ነው። ከየት ተነስተን ወዴት እንደደረስን ግን አናውቅም። ምኞቱ የሚገልጸው ሁላችንም በአንድነት ወደተሻለ ደረጃ መሸጋገራችንን ይመስላል፤ እውነቱ ግን ሁላችንም በአንድነት ቁልቁል ወርደናል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...