የ”ነፃነት” - ነገር (ጽዮን ግርማ)
ጽዮን ግርማ
”እናቴ በእግር ብረት አስራ ተማሪ ቤት ከላከችኝ ከዚያች ቀን ጀምሮ፣ አንዲት ነገር እንደተመኘሁ፣ አንድ ነገር ደግሞ እንደጠላሁ አለሁ” አሉኝ አንድ ቀን እንደቀልድ ”ሥልጣን ይወዳሉ?” ብዬ የጠየኳቸው ፕሮፌሠር መስፍን ወልደማርያም።
ሙሉውን አስነብበኝ ...




ጽዮን ግርማ
”እናቴ በእግር ብረት አስራ ተማሪ ቤት ከላከችኝ ከዚያች ቀን ጀምሮ፣ አንዲት ነገር እንደተመኘሁ፣ አንድ ነገር ደግሞ እንደጠላሁ አለሁ” አሉኝ አንድ ቀን እንደቀልድ ”ሥልጣን ይወዳሉ?” ብዬ የጠየኳቸው ፕሮፌሠር መስፍን ወልደማርያም።
ሙሉውን አስነብበኝ ...




ግርማ ካሣ (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.) - ቺካጎ (የኦባማ ከተማ)
ከሀገሬ ተሰድጄ በስደት ከምኖርባት ከቺካጎ ከተማ የወጡ ጥቁር አሜሪካዊው የኢሊኖይ ሴናተር ባራክ ኦባማ፣ ማክሰኞ ጥቅምት 25 ቀን 2001 ዓ.ም. የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ሆነው ተመርጠዋል። የእኝህ ሰው መመረጥ በአሜሪካን ብቻ ሳይሆን በዓለም ዙሪያ ሁሉ ያስተጋባ ትልቅ ታሪካዊ ክስተት ሆኗል። (የኢትዮጵያ ቴሌቭዥን እንኳን በአቅሙ ከሰላሳ ደቂቃ በላይ ረቡዕ ጥቅምት 26 ቀን ስለኦባማ ሲዘግብ ነበር)
ሙሉውን አስነብበኝ ...




አሸናፊ በቀለ
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን፣ በዶ/ር አሸብር ወልደጊዮርጊስ አመራር ስር በነበረበት ወቅት ”… አመራሮቹ ትክክለኛና ፍትሐዊ ውሳኔ የመስጠት ፍላጎትና ችሎታ የላቸውም፣ የሚያስተላልፉት ውሳኔም ሆነ ትዕዛዝ የተወሰኑ ቡድኖችን ሊጠቅም በሚችል ነው፣ ለሥራ ትኩረት አይሰጡም፣ ክለቦች እርስ በርሳቸው እንዲናቆሩ ያደርጋሉ፣ ለአንድ ክለብ ያዳላሉ፣ አምባገነንነት ይታይባቸዋል፣ …” የሚሉ በርካታ ቅሬታዎች ይነሱበት ነበር።
ሙሉውን አስነብበኝ ...




ኃይሌ ታደሰ
የአሜሪካ ምርጫ የዓለም የመገናኛ ብዙኀን ትልቁ አጀንዳ ሆኗል። የትኛውንም የቴሌቭዥን ጣቢያ ቢከፍቱ፣ የኦባማ ንግግር ወይም በየሀገሩ ካሉ የመራጮች ህዝብ ጭፈራና ሆታው ውጭ ምንም ማግኘት አይቻል። በመላ ዓለም ያሉ ራዲዮኖች፣ ጋዜጦች መጽሔቶች፣ ድረ-ገፆች ሁሉም ስለ ኦባማ መመረጥ ይተነትናሉ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...




ኤርሚያስ ጋሹ (የኢዴአፓ መድህን ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል)
(”የኢዴአፓ-መድህን የቀውስ ፖለቲካ” በሚል ርዕስ በቃልኪዳን አምባቸው ለቀረበው ጽሑፍ የተሰጠ ምላሽ)
ቃልኪዳን አምባቸው የተባሉ ፀሐፊ ኢዴአፓ-መድህን ፓርቲን አስመልክተው ለሁለተኛ ጊዜ ጽፈዋል። ”የኢዴአፓ-መድህን የቀውስ ፖለቲካ” በሚል ርዕስ ያቀረቡት ይኸው የአቶ ቃልኪዳን ጽሑፍ፤ ቀደም ሲል ለፃፉት ጽሑፍ እኔ የሰጠሁትን ምላሽ መነሻ ያደረገ ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...




በአንድነት ፓርቲ ላይ የተጀመረውን መሰረተ ቢስ ጥቃትን በተመለከተ
ግርማ ካሣ (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.) - ጥቅምት 20 ቀን 2001 ዓ.ም.
ከዚህ በታች የማቀርበው ሃሳብ የግሌን እንጂ ማንን የፖለቲካ ፓርቲ ወይንም ማኅበር ወክዬ እንዳልሆነ ይታወቅልኝ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...