ዳግማዊ አብዮት (ግርማ ካሣ)
ግርማ ካሣ - ቺካጎ ( This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it. ) ጁላይ 24, 2008
“እንደ ወንድማማቾች አብረን በሠላም መኖር መልመድ አለብን። አለበለዚያ ሁላችንም እንጠፋለን።” ዶ/ር ማርቲን ሉተር ኪንግ
በቅርቡ በምስራቁ የሀገራችን ክፍል የተቃጠሉና በሳተላይት የተነሱ በርካታ መንደሮችን ተመልክቻለሁ። የአራት ኪሎ ባለሥልጣናት ”እኛ የለንበትም” ብለው አስተባብለዋል። የኦጋዴን ነፃነት ግንባር በበኩሉ ገዢ ፓርቲውን ይከሳል። ማን ተጠያቂ ሊሆን እንደሚችል አብዛኞቻችን የራሳችን ግምት ይኖረናል ብዬ አስባለሁ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...

ገሞራው ካሣ 


