HR2003'ን በተመለከተ ያሉ ግራ መጋባቶች (ከአማኑኤል ዘሰላም)

Star InactiveStar InactiveStar InactiveStar InactiveStar Inactive

የዲፕሎማሲውን እንቅስቃሴ በተመለከተ አስተያየት

ከአማኑኤል ዘሰላም (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.) ነኀሴ 7 ቀን 2000 ዓ.ም. (August 13, 2008)

በቅድሚያ HR2003'ን በተመለከተ ሃሳብ ከመወርወሬ በፊት በአጭሩ የአሜሪካንን የመንግሥት መዋቅር በአጭሩ ለማሳየት እሞክራለሁ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የጥላቻ-ፖለቲካ ለኢትዮጵያ ህልውና ጠንቅ ነው (ከአብርሃም ያየህ)

የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5

Star ActiveStar ActiveStar ActiveStar ActiveStar Active

ከአብርሃም ያየህ (ሐምሌ 30 ቀን 2000 ዓ.ም. / August 6, 2008)

ባሁኑ ጊዜ፣ በኢትዮጵያ የቃሚዊው ጎራ፣ የአብዛኛዎቹ ተቃዋሚ ነን ባይ ኃይሎችና ደጋፊዎቻቸው ዋነኛ የማታገያ ስልት ሆኖ በማገልገል ላይ ያለው በጥላቻ የተመሰረተ ፖለቲካ ነው። ይህ መርዘኛና አደገኛ የጥላቻ-ፖለቲካ፣ በትግራይ ስም በሚንቀሳቀሱ ኃይሎች ወይም በገዢው ፓርቲ ብቻ ያተኮረ አይደለም። አትኩሮቱ፣ በጅምላ አጠቃላዩን የትግራይ ህዝብ ዒላማ ያደረገ ነው። የህዝባቸውና ያገራቸው ህልውና የሚከነክናቸው ዜጎች፣ የዚህ አደገኛ በሽታ መዘዙ በትክክል ተረድተው አጥብቀው ካልታገሉት በቀር፣ ሄዶ-ሄዶ በመጨረሻ ኢትዮጵያን በመበተን ያለው ሚና እጅግ ወሳኝ ነው።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ነገ ኢህአዴግን ልንደግፍ እንችላለን (ግርማ ካሣ)

የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5

Star ActiveStar ActiveStar ActiveStar ActiveStar Active

ግርማ ካሣ (ቺካጎ) This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it. - ሐምሌ 30 ቀን 2000 ዓ.ም.

የቅንጅት ወራሽ ነው ብዬ የማምነው፣ መሰረቱን ኢትዮጵያ ያደረገውንና ሠላማዊ በሆነ መንገድ በኢትዮጵያ ውስጥ ለውጥ ለማምጣት እየታገለ ያለውን አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ አንደአብዛኛው ኢትዮጵያዊ እደግፋለሁኝ። አንደ አብዛኛው ኢትዮጵያዊም ኢህአዴግን የምቃወም ሰው ነኝ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

በርግጥ ኢትዮጵያ ላይ ሴራ አለ? (ከኩችዬ)

Star InactiveStar InactiveStar InactiveStar InactiveStar Inactive

ኩችዬ (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it. - ጁላይ 30, 2008)

ይህን ጥያቄ የማነሳው ያለ ምክንያት አይደለም። ጥቂት በማልለው የኅብረተሰባችን ክፍልና አልፎ አልፎም ቢሆን በተቃዋሚ ፓርቲዎች አካባቢ ሲንጸባረቅ የማየው የውጭ ፖሊሲ አዝማሚያ ስለሚያሳስበኝ ነው። ክርክሬን አጭርና ደፋር በሆነ ዓረፍተ ነገር ልክፈትና “ታላላቅ መንግሥታት የኢትዮጵያን መጠናከርና አንድነት አይፈልጉም” የሚለው አመለካከት ከዘመናችን የፖለቲካ ጭብጥ ጋር የማይገናዘብ በማስረጃ ያልተደገፈ አጉል ስጋት ነው እላለሁ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ወደኋላ የተጓዘው የፕሬስ ሕግ

Star InactiveStar InactiveStar InactiveStar InactiveStar Inactive

“ተሻሽሏል” በሚል ሰኔ 24 ቀን 2000 ዓ.ም. (July 1, 2008) በፓርላማው የፀደቀውና አፋኙ የፕሬስ ሕግ በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ባሉ ወገኖች ከፍተኛ ተቃውሞ እንደገጠመው መዘገባችን አይዘነጋም። በሀገር ውስጥ በመታተም ላይ ያሉ የግል ፕሬሶች ሕጉን አስመልክቶ ያላቸውን ተቃውሞ በተደጋጋሚ ሲያሱሙ የነበረና አሁንም ድረስ ሕጉ አፋኝ መሆኑን እየገለጹ ቢሆንም፤ ገዥው የኢህአዴግ መንግሥት ግን ጩኸታቸውን ‘ጆሮ ዳባ’ ማለቱ ይታወቃል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ግንቦት 7 - ዳግማዊ ኢህአፓ ነውን?

Star InactiveStar InactiveStar InactiveStar InactiveStar Inactive

አማኑዔል ዘሰላም ጁላይ 25, 2008

"ዶ/ር ብርሃኑ ጠመንጃ አወጁ ይባላል። እውነት ነው እንዴ?" ብሎ አንድ ወዳጄ ደውሎ ጠየቀኝ። ለመመለስ ትንሽ አንገራገርኩኝ። ዘግየት የማለትና የማቅማማት ነገር ታየብኝ። የምመልሰውን አላወኩም ነበር። መሃል መሃል እያረፍኩኝ ዶ/ር ብርሃኑ ከቅንጅት እንደወጡ፣ በአሁኑ ሰዓት በውጭ ሀገር እንደሚኖሩ፣ ግንቦት ሰባት የሚባል አዲስ ድርጅት እንደመሰረቱና የጠመንጃ ትግል ይሁን ምን ይሁን የማይታወቅ የ"አመጽ ትግል" ብለው የሚጠሩትን ለመጀመር እንደወሰኑ ተናገርኩኝ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...