“ሠላማዊ ወይስ ትጥቅ?” - እንካ ስላንቲያዎቹ!
ኩችዬ (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)
ሰሞኑን በድረ-ገጾች ላይ የማነባቸው አስተያየቶችና ትችቶች ሁለት ቤሳ የምታወጣ ሃሳቤን እንዳካፍል ገፋፉኝ። “ኢህአዴግን ማስወገድ ወይስ መለወጥ?” በሚል ርዕስ ግርማ ካሣ፣ ፕሮፌሰር ማሞ ሙጬ ደግሞ “ሕብረትን በማስቀደም …”፣ ሮቤል አባብያ “አንድነት ፓርቲ ለሚከተለው የሠላም ጎዳና ይሁን ብለናል” በሚሉ ርዕሶች ያስነበቡን ሰነዶች “ሠላማዊ ወይስ ትጥቅ ትግል” በሚለው ትኩስ መነጋገሪያ ነጥብ ዙሪያ የሚያንዣብቡ ናቸው። እነዚህንና ሌሎችንም ጽሑፎች በአቡጊዳ እና በሌሎች ድረ-ገጾች ማንበብ ይቻላል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...




