ከ“አማራ ይደራጅ” መፈክር ጀርባ …? ለጥሞና ውይይት
አመለ በየነ
በቅድሚያ ተማጽኖ፣
1. ትግሉ የሕዝብን የሥልጣን ባለቤትነት ለማረጋገጥ ይሁን!
ለራስ ሥልጣን አልሞ የሚደረግ ትግል ለምንይልክ ቤተመንግሥት አይደለም ለፓርላማ ወንበርም እንዳላበቃ አይተናል፣ አልተማርንበትም እንጂ ቤተ መንግሥት ደርሶም መገፍተር እንደሚያስከትል በኦነግ አይተናል፣ እናም ይቅር ተዉት፣
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





አመለ በየነ
በቅድሚያ ተማጽኖ፣
1. ትግሉ የሕዝብን የሥልጣን ባለቤትነት ለማረጋገጥ ይሁን!
ለራስ ሥልጣን አልሞ የሚደረግ ትግል ለምንይልክ ቤተመንግሥት አይደለም ለፓርላማ ወንበርም እንዳላበቃ አይተናል፣ አልተማርንበትም እንጂ ቤተ መንግሥት ደርሶም መገፍተር እንደሚያስከትል በኦነግ አይተናል፣ እናም ይቅር ተዉት፣
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





ግርማ ሰይፉ ማሩ
የሰሞኑን የካቢኔ ሹመት አስመልክቶ ብዙ አስተያየት እየተሰጠ ነው። አስተያየት መስጠቱ ትክክል ነው። በሕይወታችን ላይ ከፋም-ለማም ውሳኔ የሚያሳልፉ ሰዎች ምደባ በመሆኑ የመሰለንን አስተያየት መሰንዘር ተገቢ ይመስለኛል። በእኔ እምነት ኢህአዴግ ባልሆንን ሰዎች፣በተለይ ደግሞ የተሻለ አማራጭ ይታየናል፣ አለንም ለምንል ዜጎች ዋናው ጉዳይ የኢህአዴግ ፖሊሲ በምን ዓይነት ካቢኔ በደንብ ተግባራዊ እንደሚሆን መምከር አይመስለኝም።
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





ወለላዬ ከስዊድን
ግብዝና አላዋቂ ሰዎች ጊዜና አጋጣሚ ፈቅዶላቸው በሥልጣን ላይ ሲቆዩ የእውቀትና የትልቅነታችው መጠን የት ድረስ እንደሚያደርሳቸው የሚገምቱበት ማስተዋል የላቸውም።
ሁሉንም የተካኑ፣ ለሁሉም ነገር ተመራጮች፣ ብልህና አዋቂዎች አድርገው እራሳቸውን ስለሚገምቱ ስህተት ላይ ይወድቃሉ።
ዶ/ር ቴዎድሮስ አድኃኖም ለዓለም የጤና ድርጅት ዳይሬክተርነት ለመወዳደር ቀርበው ያሳዩን ይሄንኑ የሚያመላክት ነው። አጠያያቂ ጉዳይ ግን አለ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





ታፈሰ ወርቁ
“ወያኔ አንድ ታንክ ከመግዛት፣ በ10 ሚሊዩን ዶላር አንድ ከፋፋይ አክቲቪስት መግዛት ትመርጣለች” መስፍን ፈይሳ ሮቢ
ጋዜጠኛ ምናላቸው ስማቸው በ“አፈርሳታ” ዝግጅቱ ጃዋርን አቅርቦ አነጋግሮት ነበር። ለጃዋር የቀረበለት አንዱ ጥይቄ “... የግንቦት ሰባት እና የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ግንባርን ጥምረት እንዴት አየኸው?” የሚል ነበር። ጃዋር “... ቅን አመለካከት ነው ያላቸው ... ጥሩ ሙከራ እያደረጉ ነው ... ኢንቴንሽናቸው ቅን ነው ...” ብሎ በተናገረው ውስጥ “... በትክክል የተሠራ ግን አይደለም፣ የፖለቲካ ብስለት ያለበት ግን አይደለም” የሚል እና ያልተናገረውንም ነገር (between the lines) ትሰማለህ። ነገሩ “ከኛ ወዲያ ፉጭት አፍ ሟሞጥሞጥ ነው ...” ወይም “... ፖለቲካ ከኔ ወዲያ ላሳር ነው” የሚል ድምጸት አለው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





ይገረም አለሙ

ፕሬዝዳንት ሙላቱ በዘንድሮው ፓርላማ መክፈቻ ንግግራቸው አንዳንድ ማሻሻያዎች እንደሚደረጉ ገልጸዋል። የመንግሥቱን ሥልጣን በበላይነት የሚቆጣጠሩት ህወሓቶች የገጠማቸውን የሕዝብ ተቃውሞ ለማስተንፈስ ያስችለናል ያሉትን፤ ግን የማይፈጽሙትን የማሻሻያ ርምጃ ጽፈው ሲሰጡዋቸው ከማንበባቸው በፊት ቢያንስ ሁለት ነገሮችን ሊያገናዘቡ በተገባ ነበር። አንደኛው በአምናው የመክፈቻ ንግግራቸው ከተናገሩት ያልተፈጸሙት ይልቃሉና የማተገብሩትን ተናገር እያላችሁ ቃል አባይ ፕሬዝዳንት አታድርጉኝ ማለት፤ ሁለተኛው ደግሞ የተባሉት ማሻሻያዎች ለፕሮፓጋንዳ ፍጆታ የሚነገሩ ሳይሆን በርግጥ ታምኖባቸው ተፈጻሚ እንዲሆኑ ስምምነት ላይ የተደረሰባቸው ከሆነ፤ አንዳንዶቹ ሕገ መንግሥታዊ ማሻሻያ የሚያስፈልጋቸው በመሆኑ ሕገ መንግሥቱ በሚፈቅደው መንገድ የሕገ መንግሥት ማሻሻያ እናደርጋለን የሚል በንግግራቸው እንዲካተት ማድረግ ይገባቸው ነበር።
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





ሸንቁጥ አየለ
በገጠሪቱ ኢትዮጵያ በአንድ ሰፈር ይኖሩ የነበሩ፣ እማማ አለብላቢት የሚባሉ ሴትዮ አጭር ታሪክ እና የኢትዮጵያ ፖለቲከኞች ሥነልቦናን ትስስር ሁሌም ይገርመኛል። የሰፈሩ ልጅ ሁሉ እማማ አለብላቢት ብሎ ይጠራቸው ስለነበረ ታሪካቸውን በዚሁ ስማቸው እንተርከዋለን።
እማማ አለብላቢት በሰፈራቸው ውስጥ የሚደረግ ማንኛውም ነገር አይጥማቸውም። አንድ ሰው አዲስ ልብስ ለብሶ ቢወጣ "ኤዲያ" ብለው ያጣጥሉበታል። አንድ ሰው በሬ ቢገዛም ያጣጥላሉ። ሌላው ሚስት ቢያገባ ወይም ልጅ ቢወልድ ያጣጥሉበታል። ሠርግ እንኳን ተጠርተው እንዲበሉ እንዲጠጡ ተጋብዘው ሳለ የርሳቸው ዋና ሥራ ሠርጉን ማጣጣል ነው። "ኡ ኡ እቴ ...!" ብለው ጀምረው ሁሉንም አሉታዊ ቃላት ያዘንቧቸዋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...