ኢህአዴግ ዳመነበት እንጅ አልመሸበትም
ፍትሕ ይንገሥ (የኢትዮጵያና የህዝቦቿ ሁኔታ ከሚያሳስባቸው ዜጎች አንዱ)
ከሁሉ በፊት አንባቢያን ሊገነዘቡት የሚገባው ጉዳይ ይህ ፅሁፍ ጥናት ላይ የተመሰረተ አለመሆኑን ነው። መነሻው በዋነኛነት የግል ትዝብት ሲሆን ከሌሎች የኢህአዴግ ደጋፊዎችና ገለልተኛ ሊባሉ ከሚችሉ ወገኖች ጋር የተደረጉ ውይይቶችም ውጤት ጭምር ነው። ለማንኛውም ግን ፅሁፉ ላይ የተነሱትን ችግሮች በተመለከተ ኢህአዴግ እንደተለመደው የተከላካይ (defensive) መንፈስ ይዞ ባያያቸው ይመረጣል። ይልቁንም የተነሱት ችግሮች አሉ ወይስ የሉም ብሎ በቅንነት ቢያያቸውና ራሱን ቢፈትሽ ያጠናክሩታል እንጅ ለጉዳት አይዳርጉትም። ይህን ለማድረግ ደግሞ የግድ የሮኬት ሳይንስ ማጥናት አያስፈልግም።
ሙሉውን አስነብበኝ ...




ክንፉ አሰፋ



