የተባበረችውን ኢትዮጵያን በጋራ እንገነባለን!
ገለታው ዘለቀ

በቅርቡ በአንድ የኦሮሞ ወገኖች ስብሰባ ላይ አንድ ሰውየ፤ “ኦሮምያ ሰላም የምታገኘው ኢትዮጵያ ስትፈራርስ ነው፤ ኢትዮጵያ መፍረስ አለባት” አለ ተብሎ ሲራገብ እያየን ነው። እኔ በግሌ የዚህን ሰው ተልዕኮ ለመረዳት ቅንጣት ጊዜ አልወሰደብኝም። ከራሱ ከወያኔ በቀጥታ መልዕክት እየተቀበለ የሚሠራ የወያኔ ተቀጣሪ ነው፤ ወይም እያጃጃሉ በስልት የሚጠቀሙበት ሰው ነው። አለቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ይገረም አለሙ




