የፈጣሪና የህዝብ ዓይኖች በናንተ ላይ ናቸው!
ዮፍታሔ

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አውጃችኋል።
በግልጽ አፋኝ የሆነ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን አፈጻጸምና ዝርዝር ደንብም አውጥታችኋል።
ከዚህ ቀደም ሁሉን አድራጊው ራሱ ያልሆነ ይመስል፤ "ኮማንድ ፖስቱ የሀገር መከላከያ ኃይል፣ የፌዴራል ፖሊስ እና የክልል መንግሥታት ልዩ ኃይሎችን ያካተተ" መሆኑንም በመግለጽ አላግጣችኋል።
እንዲህም ሆኖ የራሳችሁን ሕገ-መንግሥት ታከብሩ ከሆነ ሌላ የሚቀራችሁ ነገር አለ። እንደማይጠቅም ብናውቅም በሰነድ ይይዘው ዘንድ ህዝቡ ይከታተላችኋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



ለህዝብ የውይይት መድረክ የተዘጋጀ (ቺካጎ/ኢሊኖይ)
ሀገሬ ይህን ጊዜ ባታይ እመርጥ ነበር፤ ከ54 የአፍሪካ ሀገራት በህዝብ ብዛት ናይጄሪያን ቀጥላ በሁለተኝነት የምትቀመጠው ኢትዮጵያ አሁን ያለችበት ሁኔታ ባለፉት ሩብ ክፍለ ዘመን ዕይታ የማታውቀው አይነት ነው። በየቦታው በየአካባቢው ወጣቶች ይታሰራሉ፤ ወጣቶች ኢ-ሰብዓዊ ድርጊቶች ይፈጸምባቸዋል፤ ባስ ሲልም አንዲት ሕይወታቸውን የሚያጡበት ጠያቂ የበዛበት መልስ የሌለበት ዘመን ላይ ደርሰናል።


