አርበኞች ግንቦት 7 እና ቀጣይ ተግባሩ
 
	ስሜነህ ታምራት (ከስዊድን)
ዛሬ ኢትዮጵያችን በሰላማዊ ሽግግርና "በየአብሮነት ልዩነት" መርኅ በዴሞክራሲያዊ ግንባታ ላይ ትገኛለች። ስለሆነም ከዚህ ቀደም ያልተጠቀምንባቸውን አጋጣሚዎች ሁሉ በትምህርትነት ወስደን፤ ዛሬ የተፈጠረው ሁኔታ እንደትናንቱ እንዳያመልጠን ብዙ እጅግ በጣም ብዙ የሆነ ትዕግሥትና ብሔራዊ ትኩረት የምናደርግበት የለውጥ ነጋሪት እየተጎሰመ ያለበት ጊዜ ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
 
	
 
	 
	 
	 
	


