አማርኛ ከክርስቶስ ልደት በፊት
ዮፍታሔ
የኢትዮጵያ ጥንታዊ ታሪክ ገና ምኑም አልተነካም። አብዛኛው ተቃጥሏል፣ ወድሟል። ከዚህ የተረፈው ተዘርፏል።
በውጭ ሰዎች የተዘረፈው በየቦታው አለ። ነገር ግን ተተርጉሞና ለምርምር አመቺ በሆነ መንገድ ጸሐፍትና ተመራማሪዎች እንዲደርሱበት ሆኖ ለአገልግሎት አልቀረበም።
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 4 / 5





ዮፍታሔ
የኢትዮጵያ ጥንታዊ ታሪክ ገና ምኑም አልተነካም። አብዛኛው ተቃጥሏል፣ ወድሟል። ከዚህ የተረፈው ተዘርፏል።
በውጭ ሰዎች የተዘረፈው በየቦታው አለ። ነገር ግን ተተርጉሞና ለምርምር አመቺ በሆነ መንገድ ጸሐፍትና ተመራማሪዎች እንዲደርሱበት ሆኖ ለአገልግሎት አልቀረበም።
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





ክንፉ አሰፋ

ከሰሜን እና ከበስተ-ምስራቅ አቅጣጫ እየነፈሰ ያለው አውሎንፋስ መርከብዋን እያናጋት ይገኛል። ጫፍ ላይ ጉብ ያሉትን አስተናጋጆች እያንጠባጠበ የሚገፋው ኀይል እየበረታ መጥቶ፣ አሁን ከካፒቴኑ ቁጥጥር ውጭ የሆነ ይመስላል። ይህ ሁላችንንም የሚያስማማን መራራ ሐቅ ነው። ችግሩ እዚህ ላይ አይደለም። ግን ... እየሰመጠ ካለው ከዚህ መርከብ ለማምለጥ የተገኘችውን ቀዳዳ እየተጠቀሙ የሚሾልኩትን ሁሉ "ጀግና" ብለን ለመጥራት እንደምን ይዳዳን?
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





ግርማ በላይ

ግዕዝ/ትግርኛ ለማይረዱ አንባቢዎች ርዕሴን ግልጽ ላድርግ። ርዕሴ በቁሙ ወደ አማርኛ ሲተረጎም፤ “‹አትግደለው አታድነው› - የሻዕቢያ መመሪያ” የሚል ፍቺ ይሰጣል።
ሰሞኑን ከአንድ ትግራዋይና ከአንድ በቀድሞ አጠራር የኤርትራ ክፍለ አገር ተወላጅ ጋር የሞቀ ጭውውት ይዘን ነበር። የልብ ጓደኝነት ያህል በጣም ስለምንግባባ የሆድ የሆዳችንን ነበር የምንጫወተው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





ገለታው ዘለቀ

(ለአራተኛው የቪዥን ኢትዮጵያ ኮንፈረንስ የቀረበ ጽሁፍ)
የሰው ልጅ ማኅበራዊና ግላዊ ተፈጥሮ ስላለው ለማኅበራዊ ኑሮውና ለግላዊ ኑሮው የተለያዩ ጠገጎችን እያበጀ ይኖራል። እነዚህ የሚሰራቸው ጠገጎች ለግል ሕይወቱም ሆነ ለማኅበራዊ ሕይወቱ ወሳኝ ናቸው። ሰው የዚህን ዓለም ኑሮውን ለመግፋት ከሚያስችሉት መሳሪያዎች አንዱ እነዚህ ጠገጎቹ ናቸው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





ገለታው ዘለቀ

የተከበሩና የዘወትር የኢትዮጵያ ሕዝብ ነገር የሚቆጫቸው እንደራሴ ስሚዝ ክሪስ የኢትዮጵያን የዴሞክራሲ ትግል ለመደገፍ ሲሉ H.Res 128 ሕግን አርቅቀዋል። ይህ ሕግ በውጭ ጉዳይ በንዑስ ኮሚቴው በሙሉ ድምጽ ጸድቆ ወደ ዋናው ምክር ቤት ለድምጽ ውሳኔ በመሄድ ላይ ነው። ባለፈው ኦክቶበር ሁለት ለሕዝብ ተወካዮች ለድምጽ ይቀርባል ተብሎ እንደነበር የሚታወስ ሲሆን ይሁን እንጂ እንደተራዘመ ተገልጻል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





ይገረም አለሙ
ተዋከበና
ወዲህ ዘወር ቢል ሰው የለምና
ገብርዬ ሲሞት ቀኙ ዛለና
አረሩን ስቦ ጠጣው ያ ጀግና
ብላቴናው ቴዎድሮስ ካሳሁን አያሌ ዓመታትን ወደ ኋላ በምናብ ተጉዞ ስለ ንጉሥ ቴዎድሮስ የዘፈነው ዘፈን መቅደላ በዓይነ ህሊናችን እንድናይ የማድረግ አቅም አለው። በምስል የምናውቀው ሽጉጥ የጎረሰው ቴዎድሮስ ፈጥኖ ከህሊና ድቅን ይላል። እንዲህ በትውስታ የቴዎድሮስን ምስል እያየሁ በስሜት አንድነት አጥተን በወያኔ በባርነት የመገዛታችን ቁጭት እያንገበገበኝ ከግጥሞቹ መካከል ወዲህ ዘወር ሲል ሰው የለምና የምትለዋ ደግሞ ከመቅጽበት 16 ዓመታት ወደ ኋላ አንደርድራ 2001 ዓ.ም. ላይ ትወስደኝና ሌላ ትውስታ፣ ሌላ ቁጭት፣ ሌላ ወይ ነዶ ውስጥ እያስገባችኝ ተቸግሬአለሁ። ዝግባ የሚያሳቅፍን አንድ ፍቅር አጥተን ሲልማ፣ ምን ብዬ ልግለጸው። ዘፈኑን ማዳማጥ ማቆም ሳይኖርብኝ አይቀርም።
ሙሉውን አስነብበኝ ...