የወያኔ የሩብ ምዕተዓመት ሥልጣንና ፀረ−ወያኔው የትግል ጉዞ
በቀለ ደገፋ (ከኦስሎ፣ ኖርዌይ)፣ ጳጉሜን 2009 ዓ.ም.

ወያኔ ሥልጣንን የሙጥኝ ይዞ አገራችንንና ሕዝቧን ቁም ስቅል ማሳየት ከጀመረ እነሆ 26 ዓመታት ተቆጠሩ። ከጀሌዎቹና ፍርፋሪ ከሚበትንላቸው አጨብጫቢዎቹ ያለፈ እዚህ ግባ የሚባል የሕዝብ ድጋፍ ሳይኖረው፤ ይልቁንም በሕዝብ ተጠልቶና ተተፍቶ ከሩብ ምዕተዓመት በላይ ሥልጣን ላይ የመቆየቱ ነገር እንቆቅልሽ የሆነባቸው እጅግ በርካታ ናቸው። በአንፃሩ ሥርዓቱን ለማስወገድ በተለያየ አቅጣጫ የሚደረገው ትግል ውጤት አልባ መሆን ተስፋ አስቆርጧቸው የወያኔ ከወንበሩ መነሳት የማይታሰብ እንደሆነ የደመደሙም አልጠፉም።
ሙሉውን አስነብበኝ ...








