ሀበሻ በየመን ክፍል 8 (ግሩም ተ/ሀይማኖት)
እዚህ የሰው ልጅ መሰቃያ ቦታ /አልቀረስ ካምፕ ውስጥ/ ስደተኛውም በዘር፣ በጎሳ፣ በእምነት፣ ተቧድኖ የሚባላበት ቦታ ለምን አልገባህም ተብዬ ዱረብል ሶሊሽን አታገኝም የተባልኩት ለምን ይሆን? ሞቴ የሚፈለግበት ምክንያት ይኖር ይሆን? ኤጭ ድከም ብሎኝ ነው እንዲህ ይህን ማሰቤ…እንግዲህ እኔም እንደ የመኑ ፕሬዘዳንት አሊ አብደላ ሳላህ 32 አመት የመንን ሙጥኝ ልል ነው ወይስ እንደ እሳቸው ለየመን ህዝብ ሰሰለቸው በሰላማዊ ሰልፍ ‹‹ይርሀል›› ይሂድልን ልባል ነው? ወይ ጉዴ!!! ወይ ወገን ማጣት……ብዬ ነው ክፍል ሰባት ላይ የተሰነባበትነው። ሙሉውን አስነብበኝ ...



