የግንቦት ፖለቲካ
ተስፋዬ ገብረአብ
በዚህ በወርሃ ግንቦት ከጥቂት በላይ ጆሮ የሚጎትቱ ዜናዎች መስማታችን አልቀረም። የኦሮሚያ አመፅ በገጠር ከተሞች መቀጠሉ፣ የቦሌ አለማቀፍ አይሮፕላን ጣቢያን ስም ለመቀየር መታሰቡ፣ የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ቴዎድሮስ አድሃኖም የስራ ፍለጋ ማመልከቻ ማስገባቱ፣ የህወሃት የፀጥታው መስሪያ ቤት ባልደረቦች በውስጥ ሽኩቻ መናጣቸው፣በርካታ የስርአቱ ደጋፊዎችና ቤተሰቦቻቸው ባለመረጋጋት ስሜት የሽሽት ጉዞ መጀመራቸው፣ የኦሮሞ የፖለቲካ ድርጅቶች ተባብረው የኢትዮጵያን መንበረ ስልጣን እንዲረከቡ ግፊት በመደረግ ላይ መሆኑ እና ሌሎችም በወርሃ ግንቦት ከተሰሙ አበይት ዜናዎች መካከል ናቸው። አንዳንዶቹን ርእሰ ጉዳዮች በጨረፍታም ቢሆን ፈታ አድርጎ ማየቱ አስፈላጊ ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...










