የትናንቷን እሁድ በወፍ በረር ስንቃኛት
ዳግማዊ ጉዱ ካሣ
ዛሬ እንደ ኢትዮጵያውያን አቆጣጠር እሁድ መጋቢት 15 ቀን 2005 ዓ.ም. ነው። የዚህችን ዕለት ውሎየን ነው እንግዲህ የማካፍላችሁ። እኔም እንዳቅሜ የቤተሰቤን ፍላጎት አፍኜ አልጀዚራን ብቻ በመክፈት በማየው ነገር ሁላ በንዴት ስፎገላ ነው የትም ሳልሄድ ቤቴ ተከርችሜ የዋልኩ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...ዳግማዊ ጉዱ ካሣ
ዛሬ እንደ ኢትዮጵያውያን አቆጣጠር እሁድ መጋቢት 15 ቀን 2005 ዓ.ም. ነው። የዚህችን ዕለት ውሎየን ነው እንግዲህ የማካፍላችሁ። እኔም እንዳቅሜ የቤተሰቤን ፍላጎት አፍኜ አልጀዚራን ብቻ በመክፈት በማየው ነገር ሁላ በንዴት ስፎገላ ነው የትም ሳልሄድ ቤቴ ተከርችሜ የዋልኩ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...ይኸነው አንተሁነኝ
የክህደት ቁልቁለት አሉ ታላቁ ምሁር!!! የክህደት ውርስ የበቀል ዛር እያስጎራ፣ የሚሆነውንም የማይሆነውንም እያስቀባጠረ ሃያ አንድ ዓመት እያንደረደረ ወርውሮ እዚህ ያደረሰው ህወሓት ስለመድረሱ እንጅ ወደ ፊት ስለሚሆነው ወይም ስለሚያደርገው ከግምት በላይ የሚያውቀው ነገር ያለ አይመስልም።
ሙሉውን አስነብበኝ ...ጽዮን ግርማ

"... እንዴት አድርጌ ደመወዜን እኮ አልሰጠችኝም፤ ቆይ ዛሬ ቆይ ነገ እያለች ይኸው እስከ አሁን ታጉላላኛለች። ማታ ማታ በገባች ቁጥር እስከሚበቃት እነግራታለኁ፤ እርሷ መቼ ሰበብ ታጣለች። ቢጨንቀኝ ላገናኘኝ ልጅ ደውዬ ነገርኁት፤ ይብሱኑ እርሱም እኔም ያበደርኋትን አልከፈለችኝም አለኝ። ወይ አሜሪካ! ጉዷን አየኁላት።" መቼም መመረሯ መግለጫ የለውም። ...
ሙሉውን አስነብበኝ ...ይኸነው አንተሁነኝ
ልቃቂት ነው ሂዎት፤ በእንዝርት ላይ እንደሚሽከረከረው የጥጥ ንድፍ ዘለላ እየተጠማዘዘ እየተሽመለመለ፣ እየጠበቀና እየላላ፣ እየተወጠረና እየረገበ የሚጠመጠም የሂዎት አንጓ። ያንዱ ሂዎት ዘርፍ በሌላው መሰረት ላይ እየተመጠነና እየተደረበ የሚከወን ኩነት።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ጽዮን ግርማ
... አባ "አንድ ሰው ጨመርሽልና" አሏት ከትውውቃችን አስቀድሞ አብረው እንዳዩን። "ኧረ ተመላሽ ናት አባ፤ ለሥራ ነው የመጣችው" አለቻቸው። "ትዳር መሥርተሻል?" ጠየቁኝ። "አዎን አባ ቆይቻለኹ" አልኋቸው። ሣቅ አሉና "እኔ ደግሞ ገና ከሩቁ ሳይሽ ልድርሽ እያሰብኹ ነበር፤" አሉኝ ሐሳባቸው ያለመሳካቱ የፈጠረባቸውን ስሜት በፈገግታቸው እየሸፈኑ። ...
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ጽዮን ግርማ
... ፀጉሯን በፋሽን የተቆረጠች፣ ቀጭን ዝንጥ ያለች ልጅ ቦርሳዋን በአንድ እጇ አስገብታ በአንድ እጇ የስታር ባክስ ቡናዋን እንደያዘች ከአሳንሳሩ ወጣች። የፋሽን ትርኢት በምታሳይ ሞዴል አረማመድ በሽቶዋ አውዳን፣ ማስቲካዋን እያላመጠች በአጠገባችን እልፍ አለች። ከሴቶች ማጌጫ የቀራት ነገር አለ ማለት አይቻልም። እኔ "ልጅቷ" አልኳት እንጂ እሷ እንኳን "ልጁ" ነበረች። በጣም ተገርሜ "ወንድ ነው አይደል?" ስል ወ/ሮ ሐረገወይንን ጠየቅኋት። "አዎ፤ ወንድ ነው፣ ግን ደግሞ ሚስት ነው" አለችኝ። መጸየፏ ከፊቷ ያስታውቃል። ...
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ጽዮን ግርማ
... በርካቶች ሥራ ፍለጋ በሚሰደዱባት የዓለም ቁንጮ በሆነችው ሀገረ አሜሪካ፣ ገላቸውን ለሽያጭ ላቀረቡት ወጣት እንስቶችስ "አይ የእንጀራ ነገር" ስል ደረቴን ልድቃላቸው ይሆን? ጉዳዩ የእንጀራ አይመስልም፤ እናም ደረት የመድቃቱ ነገር አስፈላጊ አልመሰለኝም። ...
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ጽዮን ግርማ
የሚሳሳሙት ደንበኞቻቸው ወንድ እና ሴት ብቻ አይደሉም። አንዳንዴ ወንድና ወንድ ሌላ ጊዜ ደግሞ ሴትና ሴት ሊሆኑ ይችላሉ። በዲሲ፣ በሳንፍራንሲስኮ፣ በቺካጐ እና በአትላንታ ጉብኝቴ ወንድ ለወንድ እና ሴት ለሴት ሲሳሳሙ በዐይኔ ተመልክቻለሁ። ድርጊቱን ማየት እንደመስማት እና ማውራቱ ቀላል አይደለም። ለእንደኔ ዓይነቷ ሊብራል ነኝ ባይ እንኳን መሣቀቁ ነፍስን ከሥጋ ያላቅቃል። ግን ደግሞ ያየሁትን ጽፌ ለማስነበብ ጓጉቼ ስለምጓዝ እየተሳቀቅኹም ቢሆን እንዲህ ያሉትን ቦታዎች ጐብኝቻለሁ። ...
ሙሉውን አስነብበኝ ...ቸሩ ላቀው
ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ሀገሮች ቀደምትነት ያላት ሀገር መሆኗን ራሳችንን ከፍ ከፍ ለማድረግና ለመመጻደቅ ሳይሆን ታሪክ የመሰከረላት ናት።
ከበደ ኃይሌ
በዓለም ዙሪያ በደረሰው የኢኮኖሚ መንኮታኮት ምክንያት እንኳን በድህነት የላሸቁ አፍሪካ አገሮች ቀርቶ በሃብት የዳበሩ የምዕራቡ አሁጉራትን ጨምድዶ በመያዙ ህዝባቸው በኑሮ ውድነትና ከስራው ተፈናቅሎ የመንግስት፤ የማህበረሰብ፤ ...