Syie Abrha's bookታምራት ታረቀኝ

አቶ ስየ አብርሃ መጽሐፍ ጻፉ ሲባል ለማግኘት ጉጉት ያደረብኝ ከደደቢት እስከ ምኒልክ ቤተመንግሥት በነበረው ጉዞ አበይት የሆኑትን ይልቁንም ሌላው ተራ ታጋይ ሊያውቃቸው የማይችላቸውን ግን ትውልድ ሊያውቃቸው ታሪክም ሊመዘግባቸው የሚገቡ ጉዳዮችን ይተርኩልናል በሚል ስሜት ነበር።

 

ይህ ቢቀር ለርሳቸውና ለአቶ መለስ መለያየት ምክንያት ብለው የሚጠቅሱትና ከ700 ሺህ በላይ ወገኖቻችንን እንደበላ የሚነገርለት የኢትዮ-ኤርትራን ጦርነት ስረ ምክንያት ይነግሩናል፤ ኤርትራ የግል ኢትዮጵያ የጋራ ሆነው የነበረበትንም ምስጢር ያጫውቱናል፤ ለጦርነቱ መቀስቀስ የነበረውን ድርሻም ያሳዩናል፤ ... ወዘተ የሚል እምነት ነበረኝ። ... (ሙሉውን ጽሑፍ በፒ.ዲ.ኤፍ. አስነብበኝ!)

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ