ምስጢሩ - ፬
ወለላዬ ከስዊድን (ክፍል አራት)
ምስጢሩ አሁን በኃይለኛ ሂደት ላይ ወቷል። እርስዎም የውለታ ምስጋናን፤ የሚፈልጉትን ነገር በዓይነ ህሊና አስቀድሞ ማየትን፤ የተግባር ኃይልን ሂደቶች የሚረዱበት ምዕራፍ ላይ ደርሰዋል ማለት ነው። ለመሆኑ አስቀድመው ይሄን ሁኔታ የተሸጋገሩ ምን ይላሉ?
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 4 / 5





ወለላዬ ከስዊድን (ክፍል አራት)
ምስጢሩ አሁን በኃይለኛ ሂደት ላይ ወቷል። እርስዎም የውለታ ምስጋናን፤ የሚፈልጉትን ነገር በዓይነ ህሊና አስቀድሞ ማየትን፤ የተግባር ኃይልን ሂደቶች የሚረዱበት ምዕራፍ ላይ ደርሰዋል ማለት ነው። ለመሆኑ አስቀድመው ይሄን ሁኔታ የተሸጋገሩ ምን ይላሉ?
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





ወለላዬ ከስዊድን
ስለተከሰተው ሚስጥርና የሚስጥሩን ቀላል መደረግ አሁን የሚጠይቁኝ አይመስለኝም። ይልቁንም አጠቃቀሙ እንዴት ነው? ይሉኝ ይሆናል። ለዚህ በክፍል ሦስት ጽሁፌ መልስ ይዣለሁ። ከዛ በፊት ግን ታላቁ መጽሐፍ በዚህ ጉዳይ ላይ ምን ይላል? የሚስጥሩ ተጠቃሚዎችስ ምን ይነግሩናል? ይሄን አንብበው ወደ ሚስጥሩ አጠቃቀም ይሻገሩ።
የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





ወለላዬ ከስዊድን
የግጥም አፃፃፍ ዘዬን ያመጡ ነፍሳቸው ትባረክ። "ምስጢሩ ቀላል ተደረገ" የሚለውን የምስጢሩን ሁለተኛ ክፍል እነሆ! በአጭር መስመሮች ግጥም ማጠቃለል ቻልኩ። የዚህን ስራ የመጀመሪያ ክፍል ያነበቡ አስተያየት ሰጭዎች "አቀራረብህ መጽሐፉን ላነበቡ ይገባ እንደሆን እንጂ፤ ለሌላው አንባቢ ግልጽ ሊሆንለት አይችልም!" አሉኝ። ለትሁት አስተያየታቸው ምስጋናዬ ከፍ ያለ ነው።
የአንባብያን ድምፅ: 4 / 5





ወለላዬ ከስዊድን
"The Secret" በሚል ርዕስ አውስትራሊያዊቷ ሮዳ ቢየርን ጽፋው፣ ጋሻው አባተ "ምስጢሩ" በማለት ወደ አማርኛ የመለሰውን መጽሐፍ በአድናቆት አነበብኩ። ምስጢሩ ... "ወዳንተ የሚመጣውን ማንኛውንም ነገር ወደ ሕይወትህ የምትጎትተው አንተው ነህ" ይለናል። አዎን! በእርግጥ ብዙዎች ምስክርነት ሰጥተውበታል። ይህም በመጽሐፉ ላይ ተካቶ ይገኛል። መጽሐፉ በአስራ አንድ ርዕሶች የተከፋፈለ ነው። ከዛ ውስጥ የመጀመሪያውን ዕርስ ማጠቃለያ ፍሬ ሀሳብ፤ በግጥም ስሠራው እንዲህ እንሶና ጭምቅ ብሎ ወጣልኝ። ለወገኖቼ ባካፍልስ ብዬ አሰብኩ፤ ወደናንተም ላኩት። ሁለተኛው ርዕስና ሌሎቹም ይቀጥላሉ።
የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





ደራሲ፡ ግርማ ደገፋ ገዳ
ገጽ፡ 496
ዋጋ፡ 20 ዶላር
“የላትቪያው” በፍቅር፣ በፖለቲካ፣ በሰብአዊ መብቶችና በሀገራዊ እውነታዎች ዙሪያ የሚያውጠነጥን፤ 496 ገጾች ያሉት፣ ስፋትና ቁመቱ አነስ ተደርጎ ለየት ባለ ሁኔታ የታተመ ልብወለድ መጽሐፍ ነው። መጽሐፉ፤ የተለያየ አመለካከት ያላቸውን ግለሰቦች እይታ በጉልህ የሚያሳይ ከመሆኑ ባሻገር፤ አንባቢያንን እያስገረመ፣ እያሳዘነና እያስደሰተ ከገጽ ወደ ገጽ ይዞ የሚሄድ ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...