ሁሴን - የተረሳ እስረኛ!
ተስፋዬ ገብረአብ
ስለ ሁሴን ታሪክ ያወቅሁት፣ “የቃሊቲ ምስጢሮች” በሚል ርእስ ወሰንሰገድ ገብረኪዳን በቅርቡ ያሳተመውን መጽሐፍ ሳነብ ነው። ወሰንሰገድ ዝዋይ እስር ቤት እንደገባ ነበር ከሁሴን ጋር የተዋወቁት። እንዲህ አወጉ፣
“የስንት አመት ፍርደኛ ነህ?” ሲል ጠየቀኝ።
“አይ ቀላል ነው። ሌላ ክስ ግን አለብኝ” አልኩት።
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5
ተስፋዬ ገብረአብ
ስለ ሁሴን ታሪክ ያወቅሁት፣ “የቃሊቲ ምስጢሮች” በሚል ርእስ ወሰንሰገድ ገብረኪዳን በቅርቡ ያሳተመውን መጽሐፍ ሳነብ ነው። ወሰንሰገድ ዝዋይ እስር ቤት እንደገባ ነበር ከሁሴን ጋር የተዋወቁት። እንዲህ አወጉ፣
“የስንት አመት ፍርደኛ ነህ?” ሲል ጠየቀኝ።
“አይ ቀላል ነው። ሌላ ክስ ግን አለብኝ” አልኩት።
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5
የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5
የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5
የመጽሐፉ ርዕስ - የወገን ጦር ትዝታዬ
ደራሲ - ማሞ ለማ (ሻለቃ)
አሣታሚ - ሻማ ቡክስ
አታሚ - የተባበሩት አታሚዎች አ.አ. ኢትዮጵያ
የገፅ ብዛት - 497
የታተመበት ዓመት - 2001 ዓ.ም.
ዋጋው - ያልተመለከተ
ሂሳዊ ንባብ - አበራ ለማ
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 4 / 5
ፀሐፊ - ደረጀ ደምሴ
ቋንቋ - አማርኛ
አሣታሚና አከፋፋይ - Aesop Publishers & Distributors
ዋጋ - 25 የአሜሪካ ዶላር
“አባቴ ያቺን ሰዓት” በደረጀ ደምሴ የተጻፈና በቅርቡ በገበያ ላይ የዋለ አዲስ መጽሐፍ ነው። የመጽሐፉ ፀሐፊ ደረጀ ደምሴ ስለ አባቱ ሜ/ጄ ደምሴ ቡልቶ፣ በኢትዮጵያ ሠራዊት ውስጥ በአመራር ላይ ስለነበሩት ከፍተኛ መኮንኖች፤ እንዲሁም ስለ ግንቦት 81 መፈንቅለ መንግስት የጻፈው አዲስ መጽሐፍ ነው። ደረጀ ከአባቱ ጋር በተለያዩ ቦታዎች እየተዘዋወረ ያየውን እና በቦታው ከነበሩ የተለያዩ ከፍተኛ መኮንኖች ያጠናቀረውን፤ በጣፋጭ ትረካ አቅርቦታል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...