የዶ/ር ጋሻው ስንኞች ከባህር ማዶ
ዓለማየሁ ታዬ This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.
በያዝነው ዓመት የአማርኛ ቋንቋን የሥነ ግጥም እልፍኝ ካደመቋት አዳዲስ መድበሎች መካከል “ስንኞች ከባህር ማዶ” እጄ ገብታለች። በአንድ መቶ ሦስት ገጾች ተደጉሳ የሕትመት ብርሃን የሞቀችው ይህች መድበል 72 የአማርኛ እና ስምንት የእንግሊዝኛ ቋንቋ ግጥሞችን ይዛለች። ገጣሚው በመግቢያው እንዳብራራው ግጥሞቹ የተጻፉት ባለፉት 38 ዓመታት ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...