ኦነግ ሸኔ የሕዝብ ማመላለሻ አስቁሞ በ15 ተሳፋሪዎች ላይ የግፍ ግድያ ፈጸመ

ኦነግ ሸኔ

የኦሮሞ ብልጽግና ፓርቲ በዚህ ጥቃት ዙሪያ መግለጫ አውጥቷል

ኢዛ (ቅዳሜ ሚያዝያ ፳፫ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. May 1, 2021)፦ በንጹሐን ግድያ በተደጋጋሚ እየተከሰሰ የሚገኘው የኦነግ ሸኔ ታጣቂዎች በሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ሲጓዙ ከነበሩ ተሳታፊዎች ላይ በከፈቱት ተኩስ 15 ሰዎችን ገድለዋል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የአማራ ክልል ከደኅንነትና ከጸጥታ ጋር የተገናኙ ቁልፍ በኾኑ ኃላፊነቶች ላይ አዳዲስ ሹመት ተሰጠ

አቶ አገኘው ተሻገር

ሹመቱን የሰጡት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አገኘው ተሻገር ናቸው

ኢዛ (ቅዳሜ ሚያዝያ ፳፫ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. May 1, 2021)፦ የአማራ ክልል ከጸጥታና ደኅንነት ጋር ተያያዥነት ባላቸው ቁልፍ የኃላፊነት ቦታዎች ላይ አዳዲስ ተሿሚዎችን አስቀመጠ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

በመጨረሻም ሕወሓት እና ሸኔ በሽብርተኝነት እንዲሰየሙ የውሳኔ ሐሳብ ተላለፈ

TPLF

ውሳኔው የሚኒስትሮች ምክር ቤት ነው

ኢዛ (ቅዳሜ ሚያዝያ ፳፫ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. May 1, 2021)፦ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሔደው ስብሰባ ሕዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ሕወሓት) እና ኦነግ ሸኔ ላይ በሽብርተኝነት እንዲፈረጁ የውሳኔ ሐሳብ ቀርቦ ውሳኔ ተላለፈ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የሱዳን ወታደሮች በምዕራብ ጎንደር በኩል ዛሬ ጥቃት ሰንዝረው እንደነበር ተነገረ

Sudanese soldiers

የኢትዮጵያ ጸጥታ ኃይል ምላሽ መስጠቱ ተሰምቷል

ኢዛ (ዓርብ ሚያዝያ ፳፪ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. April 30, 2021)፦ የኢትዮጵያን ድንበር ጥሳ ትንኮሳዋን በግልጽ እያሳየች ያለቸው ሱዳን፤ ወታደሮቸዋ ዛሬ ዓርብ ሚያዝያ 22 ቀን ማለዳ በምዕራብ ጎንደር ዞን አካባቢ ለሰዓታት የቆየ ተኩስ ከፍተው እንደነበር እና የግብርና ካምፖችን ማቃጠላቸው ተሰማ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ኢሠማኮ በኢትዮጵያ እየታየ ያለውን ግጭት በጋራ ለማስቆም ጥሪ አቀረበ

MAY Day 2021

በኢንዱስትሪ ፓርኮች የሠራተኞች መብት እየተጣሰ መኾኑን ገልጿል

ኢዛ (ዓርብ ሚያዝያ ፳፪ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. April 30, 2021)፦ የኢትዮጵያ ሠራተኞች ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን (ኢሠማኮ) በአሁኑ ወቅት በተያዩ የአገሪቱ ክፍሎች እየታየ ያለውን ግጭት ጉዳዩ የሚመለከታቸው አካላት ሁሉ በመተባበር እና በመመካከር ማስቆም እንደሚገባቸው አስታወቀ። የሠራተኞች መብት እና ጥቅሞች በተለይ በኢንዱስትሪ ፓርኮች እየተጣሰ መኾኑንም ገለጸ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ