የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽነር የነበሩት አበረ አዳሙ አረፉ
ሕይወታቸው ያለፈው በሕክምና ተቋም ውስጥ መኾኑ ተነገረ
ኢዛ (ማክሰኞ ሚያዝያ ፳፮ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. May 4, 2021)፦ ከሳምንት በፊት ሚያዝያ 19 ቀን ከአማራ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር የነበሩት አበረ አዳሙ ከዚህ ዓለም መለየታቸው ታወቀ። የክልሉ መንግሥት በድንገተኛ ሕመም ምክንያት የሕክምና እርዳታ ሲደረግላቸው መቆየቱንና ሕይወታቸው ማለፉን ገልጿል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



