መከላከያ ለአጣየ ተፈናቃዮች ጥሪ አቀረበ
ወደቀያቸው ለሚመለሱ ሠራዊቱ ሙሉ ጥበቃና እገዛ እንደሚያደርግ አስታውቋል
ኢዛ (ዓርብ ሚያዝያ ፳፪ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. April 30, 2021)፦ በቅርቡ በታጣቂ ኃይሎች ሙሉ በሙሉ ከወደመችው የአጣየ ከተማ የተፈናቀሉ ወገኖች ወደቀያቸው እንዲመለሱ የአገር መከላከያ ጥሪ ማቅረቡን እና ወደቀያቸው ለሚመለሱ ሁሉ ሠራዊቱ አስፈላጊውን ጥበቃ እና ድጋፍ እንደሚያደርግም የአገር መከላከያ አስታወቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



