[ሊያደምጡት የሚገባ!] ፕ/ር ፍቅሬ ቶሎሳ ስለኦሮሞና አማራ እውነተኛው የዘር ምንጭ ይናገራሉ
ፕ/ር ፍቅሬ ቶሎሳ "የኦሮሞ እና የአማራ እውነተኛው የዘር ምንጭ" በሚለው አዲሱ መጽሐፋቸው ዙሪያ ከአድራ ጋር ጠለቅ ያለ ቃለምልልስ አድርገዋል። በዚህ ቃለምልልስ በተለይ የኦሮሞና የአማራን ዘር ከስር ከመሰረት ምንጩን ያብራራሉ። እውነት አማራ የገዥ መደብ ነበርን? ለሚለው የብዙዎች ጥያቄ ምላሽ ሰጥተዋል።
ሙሉ ቃለምልልሱን ለማድመጥ የማጫወቻ ቁልፉን ይጫኑ!