ከትግራይ ብልጽግና ፓርቲ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ የተሰጠ መግለጫ

"ከሁለት ቀናት በፊት በመቐለ ከተማ የተከሰተው ለአንድ ወጣት ክቡር ሕይወት ህልፈትና ለሁለት ወጣቶች የመቁሰል አደጋ በክልሉ ውስጥ የሰላምና ዲሞክራሲ እጦት ማሳያ ነው" የትግራይ ብልጽግና ፓርቲ
ከሁሉ አስቀድመን በመቐለ ከተማ በጠራራ ፀሐይ ክልሉን እየገዛ ባለው ፓርቲ በታጠቁ ኃይሎች በጥይት ተደብድቦ በተገደለው ትግራዋይ ወጣት የተሰማንን ጥልቅ ኀዘን እየገለጽን፤ ለቤተሰቦቹ ለወዳጆቹና ለአብሮ አደግ ጓደኞቹ እንዲሁም ለሰላም ወዳድ የትግራይ ሕዝብ መፅናናትን እንመኛለን።
ሙሉውን አስነብበኝ ...