በአድዋ ተንቤን መስመር የሕወሓት አንድ ክፍለ ጦር ተደመሰሰ

መከላከያ ሠራዊቱ ወደ መቀሌ የሚያደርገውን ግስጋሴ አጠናክሮ ቀጥሏል
ኢዛ (እሁድ ኅዳር ፲፫ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 22, 2020)፦ የአገር መከላከያ ሠራዊት በአድዋ ተንቤን መስመር ማይቅናጥል በተባለውና ልዩ ስሙ ሰላስል በተሰኘው የሐውዜን ተንቤን መገንጠያ መንገድ የገጠመውን የጁንታውን ኃይል ድል እንዳደረገና የጁንታው አንድ ክፍለ ጦር መደምሰሱ ተገለጸ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...