TPLF

ሕወሓት

ሙሉና አስተማማኝ ዋስትና እሰጣለሁ ብሏል

ኢዛ (ረቡዕ ጥቅምት ፳፭ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 4, 2020)፦ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ መንግሥት አሁን ባወጣው መግለጫ፤ ተገድደውና ሳይፈልጉ ወደ ጦርነት የገቡ የትግራይ ክልል ልዩ ኃይል አባላት በሰላማዊ መንገድ ወደ አጎራባች ክልሎችና በአቅራቢያቸው ወደአለው የመከላከያ ሠራዊት ከገቡ ሙሉና አስተማማኝ ዋስትና እንደሚሰጣቸው አስታወቀ። (ኢዛ)

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ