Dawud Ibas

አቶ ዳውድ ኢብሳ

በጉዳዩ ላይ እስካሁን የተሰጠ ማብራሪያ የለም

ኢዛ (ሰኞ ጥቅምት ፪ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. October 12, 2020)፦ በቅርቡ በኦነግ ማዕከላዊ ኮሚቴ ከኦነግ ሊቀመንበርነታቸው ተነስተዋል የተባሉት አቶ ዳውድ ኢብሳ፤ ዛሬ ሰኞ ጥቅምት 2 ቀን 2013 ዓ.ም. በመኖሪያ ቤታቸው ሊሰጡ የነበረው መግለጫ በመንግሥት ጸጥታ ኃይሎች መቋረጡ ተነገረ።

የአቶ ዳውድ መግለጫ እንዲቋረጥ የተደረገበት ምክንያት ያልተገለጸ ሲሆን፤ በጉዳዩ ላይ እስካሁን የተሰጠ ማብራሪያ የለም። (ኢዛ)

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ