በፓርላማ አዲስ አበባ ካላት 23 መቀመጫዎች ብልጽግና ለ22ቱ ከፍተኛ ባለሥልጣናትና ታዋቂ ሰዎችን በእጩነት አቀረበ
ዶ/ር ይናገር ደሴ፣ ዶ/ር ሊያ ታደሰ፣ ዳግማዊት ሞገስ፣ ዶ/ር ኢንጂንየር ስለሺ በቀለ፣ ዛዲግ አብርሃ፣ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ፣ … ይገኙበታል
ኢዛ (ሰኞ መጋቢት ፮ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 15, 2021)፦ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥን ጨምሮ በአሁኑ ወቅት በከፍተኛ የኃላፊነት ቦታዎች ላይ እያገለገሉ ያሉ ባለሥልጣናት የብልጽግና ፓርቲን በመወከል ለፌዴራል ፓርላማ እንዲወዳደሩ የአዲስ አበባ እጩ ኾነው ምርጫ 2013 ቀረቡ። ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አዲስ አበባ 23 መቀመጫዎች ያሏት ሲሆን፤ ብልጽግና 22 እጩዎቹን ማቅረቡ ታውቋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



