በትግራይ ክልል ከሚፈለጉ ተጠርጣሪዎች 270 ያህሉ ተይዘዋል

ሕወሓት በማይካድራ በፈጸመው የዘር ማጥፋት ወንጀል ሰለባ የኾኑ

በማይካድራው ጭፍጨፋ ከተጠረጠሩት 137ቱ ፖሊስ እጅ ገብተዋል

ኢዛ (ሐሙስ መጋቢት ፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 18, 2021)፦ በትግራይ ክልል ከሕግ ማስከበር ዘመቻው ጋር በተያያዘ 270 የሚኾኑ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን እና በማይካድራው ጭፍጨፋ ከሚፈለጉት ውስጥም 137ቱን መያዙን የፌዴራል ፖሊስ ገለጸ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ከታክስ ማጭበርበር ጋር የተያያዘ ሊበላ የነበረ 24 ቢሊዮን ብር ዳነ

መላኩ ፈንታ

1.7 ቢሊዮን ብር ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ

ኢዛ (ሐሙስ መጋቢት ፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 18, 2021)፦ ከታክስ ማጭበርበር እና ስወራ ጋር በተያያዘ ሊመዘበር የነበረ ከ24 ቢሊዮን ብር በላይ የአገር ሀብት መታደግ መቻሉን የፌዴራል ፖሊስ አስታወቀ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አሜሪካ በታላቁ የህዳሴ ግድብ ድርድር ውስጥ አልገባም አለች

Grand Ethiopian renaissance dam

በአደራዳሪነት ለመግባት የሦስቱንም አገሮች ይሁንታ ትፈልጋለች

ኢዛ (ሐሙስ መጋቢት ፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 18, 2021)፦ አሜሪካ በታላቁ የህዳሴ ግድብ ዙሪያ ሦስቱ የተፋሰሱ አገሮች በሚያደርጉት ድርድር ውስጥ ከዚህ በኋላ ካልተጠየቅኹ በአደራዳሪነት አልገባም ማለትዋ ተሰማ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የኮንስትራክሽን ዘርፉ ችግር ውስጥ ነው

ሲሚንቶ

ኮንስትራክተሮች ለሠራተኞች ደምወዝ ለመክፈል ተቸግረናል እያሉ ነው

ኢዛ (ረቡዕ መጋቢት ፰ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 17, 2021)፦ የሲሚንቶ፣ የብረታብረትና የሌሎች የኮንስትራክሽን ግብአቶች ላይ የተፈጠረው እጥረት፤ በግንባታ ሥራዎች ላይ ከፍተኛ ጫና እያሳደረ መኾኑን የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማኅበር አስታወቀ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የታሰሩት እጩ ተወዳዳሪዎች ተለቀቁ

National Election Board of Ethiopia (NEBE)

አቶ ሁሴን አባቴ እና አቶ አስቻለው ባቡ ከየካቲት 26 ቀን ጀምሮ ታስረው ነበር

ኢዛ (ረቡዕ መጋቢት ፰ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 17, 2021)፦ በደቡብ ክልል በዘንድሮው ምርጫ 2013 ለመወዳደር የተመዘገቡ በደቡብ ክልል ፖሊስ በእስር ላይ የነበሩ ሁለት የግል እጩ ተወዳዳሪዎች ከእስር መለቀቃቸው ተገለጸ። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰሞኑን ግለሰቦቹ በደቡብ ክልል በሁለት የምርጫ ክልሎች የግል እጩ ተወዳዳሪዎች በመኾን የተመዘገቡ በመኾኑ መታሰራቸው ሕጋዊ አለመኾኑን ለክልሉ ፖሊስ አስታውቆ እንደነበር ይታወሳል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የኦነግ ዥዋዥዌ - አዲስ ሊቀመንበር ሰይሜአለኹ ያለው ኦነግ፤ ምርጫው ባያልፈኝ እያለ ነው

Ararsa Bikila and Dawud Ibsa

የእጩዎች ምዝገባ በመጠናቀቁ ምርጫ ቦርዱ ከፈቀደ እሳተፋለኹ ብሏል

ኢዛ (ረቡዕ መጋቢት ፰ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 17, 2021)፦ በሁለት ቡድኖች ተከፍሎ ሲወዛገብ የቆየውና በዘንድሮ ምርጫ መሳተፍ አለመሳተፉን ለማወቅ አስቸጋሪ የኾነው የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) አንደኛው ቡድን ምርጫ ቦርድ ቀን ካራዘመልኝ ወደ ምርጫው (ምርጫ 2013) በመግባት ልወዳደር እችላለሁ ማለቱ ተሰማ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

እነጄኔራል ገብረመድኅን የዋስትና ጥያቄ ውድቅ ኾነ

ሜጀር ጄኔራል ገብረመድኅን ፍቃዱ (ወዲ ነጮ)

ወደ ማረሚያ ቤት እንዲወርዱ ትእዛዝ ተሰጠ

ኢዛ (ረቡዕ መጋቢት ፰ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 17, 2021)፦ በሰሜን ዕዝ ጦር ራዲዮ መገናኛን ለሕወሓት ቡድን በመስጠት፤ በሰሜን ዕዝ ላይ ጥቃት እንዲደርስ በማድረግ እና በተያያዥ ወንጀለኞች ተጠርጥረው ጉዳያቸው እየታየ ያለው እነ ሜጀር ጀነራል ገብረመድኅን ፍቃዱ ያቀረቡት የዋስትና ጥያቄ ውድቅ ኾኖ ወደ ማረሚያ ቤት ይውረዱ ተባለ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ኦነግ አዲስ ሊቀመንበር መምረጡን ገለጸ

አዲሱ የኦነግ ሊቀመንበር አቶ አራርሶ ቢቂላ (በመድረኩ ላይ ከተቀመጡት በግራ ያሉት)፣ አቶ ዳውድ ኢብሳ (በምስሉ ላይ በቀኝ)

አቶ ዳውድ ኢብሳ የተቃውሞ ድምፅ አሰምተዋል

ኢዛ (ሰኞ መጋቢት ፮ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 15, 2021)፦ በተለያዩ ቡድኖች ተከፋፍሎ ውዝግብ ውስጥ የቆየው የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) አዲስ ሊቀመንበር መምረጡን አስታወቀ። ኦነግን በሊቀመንበርነት እንዲመሩ የተመረጡት አቶ አራርሶ ቢቂላ ናቸው።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የኢትዮጵያውያን ድምፅ በጄኔቭ

በጄኔቭ (ስዊዘርላንድ) ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን ዝናብ እየወረደባቸው ድምፃቸውን ሲያሰሙ

ከሕወሓት ደጋፊዎች የሚቀርቡ የተሳሳቱ መረጃዎችን ይዘው እነ ተመድ፣ አውሮፓ ሕብረትና አሜሪካ እያወጡ ያሉትን መረጃ እንዲመረምሩ ሰልፈኞቹ ጠይቀዋል

ኢዛ (ሰኞ መጋቢት ፮ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 15, 2021)፦ በኢትዮጵያ ያለውን ወቅታዊ ሁኔታ ለማሳወቅ እና በተሳሳተ መረጃ በኢትዮጰያ ላይ ጫና ለማሳደር እየተደረገ ያለውን ጥረት የተቃወሙ በስዊዘርላንድ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በጄኔቭ ጎዳና ድምፃቸውን አሰሙ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ