በትግራይ ክልል ከሚፈለጉ ተጠርጣሪዎች 270 ያህሉ ተይዘዋል
በማይካድራው ጭፍጨፋ ከተጠረጠሩት 137ቱ ፖሊስ እጅ ገብተዋል
ኢዛ (ሐሙስ መጋቢት ፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 18, 2021)፦ በትግራይ ክልል ከሕግ ማስከበር ዘመቻው ጋር በተያያዘ 270 የሚኾኑ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን እና በማይካድራው ጭፍጨፋ ከሚፈለጉት ውስጥም 137ቱን መያዙን የፌዴራል ፖሊስ ገለጸ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



