ዶክተር ሙሉ ነጋ ወደቀደመው ሚኒስትር ዴኤታነታቸው ተመልሰዋል
ትናንት ከትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ዋና ሥራ አስፈጻሚነታቸው ተነስተዋል
ኢዛ (ሐሙስ ሚያዝያ ፳፰ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. May 6, 2021)፦ ከትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ዋና ሥራ አስፈጻሚነታቸው የተነሱት ዶክተር ሙሉ ነጋ በጠቅላይ ሚኒስትሩ ከመሾማቸው ከኅዳር 4 2013 ዓ.ም. ጀምሮ በፊት ወደነበሩበት የኃላፊነት ቦታ ላይ በድጋሚ ተሹመዋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



