በመጨረሻም ሕወሓት እና ሸኔ በሽብርተኝነት እንዲሰየሙ የውሳኔ ሐሳብ ተላለፈ
ውሳኔው የሚኒስትሮች ምክር ቤት ነው
ኢዛ (ቅዳሜ ሚያዝያ ፳፫ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. May 1, 2021)፦ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሔደው ስብሰባ ሕዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ሕወሓት) እና ኦነግ ሸኔ ላይ በሽብርተኝነት እንዲፈረጁ የውሳኔ ሐሳብ ቀርቦ ውሳኔ ተላለፈ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ቅዳሜ ሚያዝያ ፳፫ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. May 1, 2021)፦ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሔደው ስብሰባ ሕዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ሕወሓት) እና ኦነግ ሸኔ ላይ በሽብርተኝነት እንዲፈረጁ የውሳኔ ሐሳብ ቀርቦ ውሳኔ ተላለፈ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ዓርብ ሚያዝያ ፳፪ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. April 30, 2021)፦ የኢትዮጵያን ድንበር ጥሳ ትንኮሳዋን በግልጽ እያሳየች ያለቸው ሱዳን፤ ወታደሮቸዋ ዛሬ ዓርብ ሚያዝያ 22 ቀን ማለዳ በምዕራብ ጎንደር ዞን አካባቢ ለሰዓታት የቆየ ተኩስ ከፍተው እንደነበር እና የግብርና ካምፖችን ማቃጠላቸው ተሰማ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ዓርብ ሚያዝያ ፳፪ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. April 30, 2021)፦ የኢትዮጵያ ሠራተኞች ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን (ኢሠማኮ) በአሁኑ ወቅት በተያዩ የአገሪቱ ክፍሎች እየታየ ያለውን ግጭት ጉዳዩ የሚመለከታቸው አካላት ሁሉ በመተባበር እና በመመካከር ማስቆም እንደሚገባቸው አስታወቀ። የሠራተኞች መብት እና ጥቅሞች በተለይ በኢንዱስትሪ ፓርኮች እየተጣሰ መኾኑንም ገለጸ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ዓርብ ሚያዝያ ፳፪ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. April 30, 2021)፦ በቅርቡ በታጣቂ ኃይሎች ሙሉ በሙሉ ከወደመችው የአጣየ ከተማ የተፈናቀሉ ወገኖች ወደቀያቸው እንዲመለሱ የአገር መከላከያ ጥሪ ማቅረቡን እና ወደቀያቸው ለሚመለሱ ሁሉ ሠራዊቱ አስፈላጊውን ጥበቃ እና ድጋፍ እንደሚያደርግም የአገር መከላከያ አስታወቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሐሙስ ሚያዝያ ፳፩ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. April 29, 2021)፦ ስድስተኛው አገራዊ ምርጫ 2013 ለመካሔድ አምስት ሳምንታት ብቻ በቀሩበት በዚህ ወቅት፤ ምርጫው ቀርቶ የእርቅና ብሔራዊ መግባባት ይመቻች ሲል የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) ዛሬ ይፋ በወጣው መግለጫ አስታወቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ረቡዕ ሚያዝያ ፳ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. April 28, 2021)፦ በአማራ ክልል በተለያዩ ከተሞች ዘር ተኮር ጥቃት ይብቃ በሚል ከተደረጉት የተቃውሞ ሰልፎች ማግስት ለግምገማ የተቀመጠው የክልሉ ምክር ቤት እና የብልጽግና ፓርቲ አመራሮች፤ የክልሉን የፖሊስ ኮሚሽነር ከኃላፊነት እንዲነሱ ውሳኔ ላይ መድረሳቸውን ተከትሎ አዲስ ኮሚሽነር ተሹሟል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ማክሰኞ ሚያዝያ ፲፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. April 27, 2021)፦ የብር ኖት ቅያሬው ከ7.2 ሚሊዮን በላይ አዳዲስ የቁጠባ ሒሳብ (አካውንት) እንዲከፍቱና ከ126 ቢሊዮን ብር በላይ ገንዘብ ወደ ባንክ ሥርዓት እንዲገባ ያስቻለ መኾኑ ተገለጸ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ማክሰኞ ሚያዝያ ፲፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. April 27, 2021)፦ በኤፈርት ሥር በሚተዳደሩ እና ተያያዥ ድርጅቶች ላይ በተከናወነ የሀብት ክትትልና ምርመራ ሥራ ከ8 ቢሊዮን ብር በፍርድ ቤት እንዲታገድ መደረጉንና የሕወሓት ቡድን 6.7 (ስድስት ነጥብ ሰባት) ቢሊዮን ብር ለወንጀል መፈጸም እንዳይችል መከላከል እንደቻለ የጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ አስታወቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሰኞ ሚያዝያ ፲፰ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. April 26, 2021)፦ ሕገወጥ የጦር መሣሪያ ዝውውር እንደ አገር እየተፈተነ ነው በሚባልበት በዚህ ወቅት በተጭበረበረ ሰነድ ወደ አገር ውስጥ የገባና በአራት ኮንቴነሮች የተጫነ ከ186 ሺህ በላይ ገጀራዎች በቁጥጥር ሥር ማዋሉን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (እሁድ ሚያዝያ ፲፯ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. April 25, 2021)፦ በቀጣዩ ምርጫ 2013 በአማራ ክልል የሚወዳደሩ ዘጠኝ የፖለቲካ ፓርቲዎች በምርጫው ዙሪያ የሚያጋጥሙ ችግሮችን በጋራ ኾነው ለመፍታት እና ምርጫው በሰላም እንዲጠናቀቅ ለማስቻል የጋራ ምክር ቤት ማቋቋማቸውን እና ምክር ቤቱ ሥራ መጀመሩን አስታወቁ። በዚህ ምክር ቤት አብን አልተካተተም።
ሙሉውን አስነብበኝ ...