አነጋጋሪው የፓትርያርኩ መግለጫ ከቤተ ክርስቲያኗ እውቅና ውጭ እንደኾነ ተገለጸ
“ፓትርያርኩ የሲኖዶሱን ይሁንታ ሳያገኙ መግለጫ መስጠት አይችሉም” አቡነ ዮሴፍ
ኢዛ (ሰኞ ግንቦት ፪ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. May 10, 2021)፦ ሰሞኑን አነጋጋሪ ኾኖ የሰነበተው ብፁዕ ወ ቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓርትሪያክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳስ ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት የሰጡት መግለጫ የቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ ሳይኾን፤ የግላቸው መኾኑን አቡነ ዮሴፍ አስታወቁ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



