ኦነግ ሸኔ የሕዝብ ማመላለሻ አስቁሞ በ15 ተሳፋሪዎች ላይ የግፍ ግድያ ፈጸመ
የኦሮሞ ብልጽግና ፓርቲ በዚህ ጥቃት ዙሪያ መግለጫ አውጥቷል
ኢዛ (ቅዳሜ ሚያዝያ ፳፫ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. May 1, 2021)፦ በንጹሐን ግድያ በተደጋጋሚ እየተከሰሰ የሚገኘው የኦነግ ሸኔ ታጣቂዎች በሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ሲጓዙ ከነበሩ ተሳታፊዎች ላይ በከፈቱት ተኩስ 15 ሰዎችን ገድለዋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



