ድምፂ ወያኔ ስቱዲዮውም ድምፁም ተይዟል
መከላከያና ፌዴራል ፖሊስ ድምፂ ወያኔ ስቱዲዮ ውስጥ ናቸው
ኢዛ (ዓርብ ኅዳር ፳፭ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. December 4, 2020)፦ የሕወሓት ቡድን ዋነኛ የፕሮፓጋንዳ ማሰራጫ ጣቢያ በመኾን የሚታወቀው የድምፂ ወያኔ ስቱዲዮ ዛሬ ዓርብ ኅዳር 25 ቀን 2013 ዓ.ም. በአገር መከላከያ እና የፌዴራል ፖሊስ ተቆጣጥሮታል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ዓርብ ኅዳር ፳፭ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. December 4, 2020)፦ የሕወሓት ቡድን ዋነኛ የፕሮፓጋንዳ ማሰራጫ ጣቢያ በመኾን የሚታወቀው የድምፂ ወያኔ ስቱዲዮ ዛሬ ዓርብ ኅዳር 25 ቀን 2013 ዓ.ም. በአገር መከላከያ እና የፌዴራል ፖሊስ ተቆጣጥሮታል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሐሙስ ኅዳር ፳፬ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. December 3, 2020)፦ ራሳቸውን ከፖለቲካ ፓርቲ አባልነት ያገለሉት ፖለቲከኛ እና ደራሲ አንዳርጋቸው ጽጌ፤ ከአዲሱ መጽሐፋቸው ሽያጭ ገቢ ካገኙት ላይ የአንድ መቶ ሺህ ብር ቼክ ለመከላከያ ሚኒስቴር አበረከቱ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሐሙስ ኅዳር ፳፬ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. December 3, 2020)፦ በተለያዩ ወቅታዊና አገራዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ አቅጣጫ ያስቀምጣል ተብሎ የሚጠበቀው የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባ ነገ ዓርብ ኅዳር 25 ቀን ዓ.ም. ይጀምራል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ረቡዕ ኅዳር ፳፫ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. December 2, 2020)፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ከተፎካካሪ ፓርቲዎች አመራሮች እና የሲቪክ ማኅበራት ተወካዮች ጋር በቀጣዩ ምርጫ ዙሪያ መወያየታቸውንና ምርጫው ዴሞክራሲያዊ የሚኾንበትን መንገድ በተመለከተ መግባባት ላይ ስለመደረሱ ተገለጸ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ረቡዕ ኅዳር ፳፫ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. December 2, 2020)፦ ጋዜጠኛ ዳዊት ከበደ የተዛባ መረጃ በማውጣትና ግጭት በመቀስቀስ፣ ሕገ መንግሥቱንና ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን ለመናድ ሲንቀሳቀስ እንደነበርና ከዚሁ ጋር በተያያዘ ወንጀል ተጠርጥሮ ዛሬ ረቡዕ ኅዳር 23 ቀን 2013 ዓ.ም. ፍርድ ቤት ቀረበ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ረቡዕ ኅዳር ፳፫ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. December 2, 2020)፦ በመቀሌ ከተማ ውስጥ በመንግሥትም ኾነ በሰሜን ዕዝ የማይታወቅና የጁንታው የሕወሓት ቡድን ለጥፋት ሊጠቀምበት የነበረ የጦር መሣሪያ ማከማቻ ዴፖ መገኘቱንና በአገር መከላከያ እጅ መግባቱ ተገለጸ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ረቡዕ ኅዳር ፳፫ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. December 2, 2020)፦ የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ማምሻውን እንዳስታወቀው የኮሚሽኑ ልዩ የኮማንዶና የወንጀል ምርመራ ቡድን ዛሬ መቀሌ ገብቷል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ረቡዕ ኅዳር ፳፫ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. December 2, 2020)፦ ኢትዮ ቴሌኮምም በትግራይ ክልል የቴሌኮም አገልግሎትን ለማስጀመር እየሠራ መኾኑን አስታውቆ፤ በአሁኑ ወቅትም በአላማጣ ከተማ ሙሉ ለሙሉ አገልግሎት ጀምሯል። በሌሎች የክልሉ አካባቢዎችም በከፊል አገልግሎት ስለመጀመሩ ያስታወቀው ኢትዮ ቴሌኮም፤ በከፊል አገልግሎት ከተጀመረባቸው ከተሞች ውስጥ ዳንሻ፣ ተርካን፣ ሑመራ፣ ሽራሮ፣ ማይጸብሪ እና ማይካድራ ይገኙበታል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ረቡዕ ኅዳር ፳፫ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. December 2, 2020)፦ በትግራይ ክልል ውስጥ በሚገኙ የባንክ ቅርንጫፎች አካውንት ከፍተው፤ ከትግራይ ክልል ውጭ አካውንታቸውን ማንቀሳቀስ እንዳይችሉ ተጥሎ የነበረው እገዳ ተነስቶ፤ በየትኛውም የአገሪቱ ክፍል አካውንታቸውን እንዲያንቀሳቅሱ ተፈቀደ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ማክሰኞ ኅዳር ፳፪ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. December 1, 2020)፦ ከቀድሞ የብአዴን ከፍተኛ አመራሮች መካከል አንዱ የኾኑትና በተለያዩ የመንግሥት የኃላፊነት ቦታዎች ላይ በመመደብ እስካሁን ሲያገለግሉ የቆዩት አቶ ከበደ ጫኔ ከአገር ለመውጣት ያደረጉት ሙከራ በጸጥታ ኃይሎች ተገታ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...