አቶ ታደሰ ካሣ በሌላ ክስ ስምንት ዓመት እስራት ተፈረደባቸው
20 ሺሕ ብር እንዲቀጡ ተወሰነ
ኢዛ (ሐሙስ ግንቦት ፲፫ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. May 21, 2020)፦ በቅርቡ ከነአቶ በረከት ስምኦን ጋር ስምራት ዓመት እስር ተፈርዶባቸው የነበሩት አቶ ታደሰ ካሳ፤ በሌላ የክስ መዝገብ ተጨማሪ የስምንት ዓመት ከአምስት ወር ጽኑ እስራትና 20 ሺሕ ብር እንደተቀጡ ተገለጸ። ጉዳዩን የያዘው የባሕር ዳር ዙሪያ ፍርድ ቤት በአቶ ታደሰ ላይ ይህንን ቅጣት ያሳለፈው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



