አምስት የፌዴራሊስቱ ጥምረት አባላት ታስረዋል ተባለ
ከገለልተኛ አካል ማረጋገጫ አልተሰጠም
በሕወሓት ይመራል የተባለው ቡድን ጽሕፈት ቤቱን አዲስ አበባ ሊያደርግ ወሰነ
ኢዛ (እሁድ ግንቦት ፱ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. May 17, 2020)፦ በመቀሌ ከተማ ሊካሔድ በነበረው የኢትዮጵያ የፌዴራሊስት ኃይሎች ጥምረት መድረክ ላይ ለመሳተፍ ወደ መቀሌ ለመሔድ ሲዘጋጁ የነበሩ የጥምረቱ አመራሮች ታስረዋል ሲል የትግራይ ኮምዩኒኬሽን ቢሮ አስታወቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



