ፕ/ር ፍቅሬ ቶሎሳ

አስቀድሞ የተጻፈ ነው የሰው ልጅ

የሚውል፣ የሚያድርበት፣ የሚረግጠው ስፍራ፣

ከዛ እልፍ ዝንፍ አይልም።

የኔ ቶሮንቶ ነው ለሰሞኑ የተመደበልኝ ጎራ።

ታዲያ ይችን ዓለም እስከምለቅ፣

ወዴት ይሆን ቀጥሎ እግሬ የሚያመራ?

ኦክቶበር 18 ቀን 2015 እ.ኤ.አ.

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ