የረቡዕ ግጥም ፬ኛ ዓመት፣ ቁ. ፰

ሰው መኾን
ሰው መኾን አትጥላ
ሰው ኾነህ ተፈጥረህ ሰው መኾን አትጥላ
እሚያዋጣህ የለም ሰው ከመኾን ሌላ
መነሻ ጥፋቱ ለሰው ሰው ችግሩ
ሰው ሳይኾን ሰው ኾኖ ከሰው ጋር መኖሩ
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)
ሰው መኾን
ሰው ኾነህ ተፈጥረህ ሰው መኾን አትጥላ
እሚያዋጣህ የለም ሰው ከመኾን ሌላ
መነሻ ጥፋቱ ለሰው ሰው ችግሩ
ሰው ሳይኾን ሰው ኾኖ ከሰው ጋር መኖሩ
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)