የረቡዕ ግጥም ፬ኛ ዓመት፣ ቁ. ፳፯
ለምን ብለን
ውሸትን ቻል አ'ርገን
እንደ እርጎ ተግተን
እንደ ሱረት ምገን
ዝም ብለን ምናልፈው
ባለሥጣንን ነው
ፈርተን አጎብድደን
አንድም ለሆድ ብለን
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)
ውሸትን ቻል አ'ርገን
እንደ እርጎ ተግተን
እንደ ሱረት ምገን
ዝም ብለን ምናልፈው
ባለሥጣንን ነው
ፈርተን አጎብድደን
አንድም ለሆድ ብለን
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)