ወገኖቻችን በአገር ቤት ለለውጥ ዋጋ እየከፈሉ ነው - በውጭ ያለነውስ? (ግርማ ካሣ)
ግርማ ካሣ (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.) የካቲት 27 ቀን 2002 ዓ.ም.
ግንቦት 15 ቀን 2002 ዓ.ም. ምርጫ በኢትዮጵያ ይደረጋል። ይህን ምርጫ በተመለከተ የተለያዩ አስተያየቶች ሲሰጡ ሰንብተዋል። ስለዚህ ምርጫ ከአዲስ አበባ የሚመጡ መረጃዎች እንደሚጠቁሙት በአገር ቤት ያሉ የፖለቲካ ፓርቲዎች የተከፈተውን እጅግ በጣም ጠባብ እድል በመጠቀም፣ የምርጫውን ዘመቻ በተጧጧፈ መልኩ የያዙት ይመስላል። ምንም እንኳን ዘግይተው ቢጀምሩም የምርጫ ክርክሮች በመጠኑም ቢሆን እየተሰሙ ነው። አፈናውና እንግልቱ፣ መታሰሩና መገደሉ ቢበዛም ያንን ሁሉ በመቋቋም ሕዝባዊ ስብሰባዎች በመደረግ ላይ ናቸው። ሙሉውን አስነብበኝ ...





