አቶ መለስና ወ/ት ብርቱካን ሲነፃፀሩ (ግርማ ካሣ)
ግርማ ካሣ (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)
ሁለቱም በኢትዮጵያ እየተፋፈመ በመጣው የፖለቲካ ሂደት ውስጥ ትልቅ ስፍራ አላቸው። ሁለቱም አባል የሆኑበት ድርጅት ሊቀመንበር ናቸው። ሁለቱም በደጋፊዎቻቸው ይደነቃሉ። ሁለቱም የሁለተኛ ደረጃ ተማሪ የነበሩ ጊዜ ጎበዝ ተማሪዎች ነበሩ። ሁለቱም የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተማሪ ነበሩ። ሁለቱም የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ያጠናቀቁት በአዲስ አበባ ነው። ሁለቱም ወላጆች እንደመሆናቸው የልጅን ፍቅር ያውቃሉ። ሁለቱም ኢትዮጵያውያን ናቸው። ሙሉውን አስነብበኝ ...





