እባካችሁ አናሟርት፤ ማፍረስ በአፍ ይሄዳል
ተሻለ መንግሥቱ

በግዕዝ “ትንቢትሰ ይቀድሞ ለነገር” ይባላል። አንድ ነገር በእውን ከመፈጸሙ በፊት በትንቢት እንደሚጠቆም ለማስገንዘብ ነው እንዲያ መባሉ። እናም እውነት ነው የብዙ ነገሮች አፈጻጸም በትንቢት መልክም እንበለው በንግርት ወይም በዘመናዊ ቋንቋ በስድስተኛው የስሜት ህዋስ (the sixth sense, telepathy, by intuition, etc.) እንደምንለው አስቀድሞ እየተጠቆመ ሁሉም ማለት ባንችል የተወሰነው በተግባር ሲታይ እናስተውላለን። ስለዚህም እባካችሁ ኢትዮጵያን የምትወዱ ወይም ቢያንስ እንድትፈርስ የማትፈልጉ ወገኖች በሆነ ባልሆነው ከመሬት እየተነሳችሁ “እንዲህ ከሆነ/ካልሆነ ኢትዮጵያ ትፈርሳለች!” እያላችሁ አታሟርቱባት። “ጥሩ ተመኝ ጥሩ እንድታገኝ” እንደሚባለው፣ ባይሆን ለዚህች ለበርካታ ዘመናት ለተጎሳቆለች አገር ደግ ደጉን ብትመኙላት ቢያንስ ኅሊናችሁ ይደሰታል። መገንባት ቀርቶ ማፍረስ ቀላል በሆነበት ዘመን እንዳመጣልን አናሟርት።
ሙሉውን አስነብበኝ ...






