የኦህዴዱ መሪ ወርቅነህ ገበየሁ ትግሬ ነው፤ ምስጢሩ እነሆ ...

የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5

Star ActiveStar ActiveStar ActiveStar ActiveStar Active

ክንፉ አሰፋ

Workneh Gebeyehu. ወርቅነህ ገበየሁ

ከምርጫው ጥቂት አስቀድሞ የወርቅነህ ገበየሁ አያት ስም ገብረኪዳን ነበር። የቀድሞ ወዳጄ ወርቅነህ የአያቱን ስም ከገብረኪዳን ወደ ኩምሳ ለመቀየር የወሰደበት ግዜ እና ምክንያቱ አላስደነቀኝም። ይህንን የዘር ፖለቲካ ጨዋታ ጠንቅቆ የሚያውቀው ዶ/ር መረራ ጉዲናም የተቃዋሚ እጩ ተመራጭ ነበር። ጉዳዩን ጠንቅቆ ያውቀዋል። በአዲስ አባባ ዩኒቨርሲቲ ፖለቲካ ሣይንስ ፋካልቲ ስንማር ሁለታችንንም በአንድ ክፍል አስተምሮናል። የወርቅነህ ትክክለኛ አያት ስም ያለበት ሰነድም በእጁ አለ። ግን ጉዳዩን አላጋለጠውም። ምናልባት የሙያው ስነ-ምግባር ይህንን ለማድረግ አይፈቅድ ይሆናል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ከውልደቱ የተበላሸ በዕድገቱ ያልተቃና፤ እንዴት ይታረቃል አሁን በስተርጅና

የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5

Star ActiveStar ActiveStar ActiveStar ActiveStar Active

TPLF. ህወሓት/ወያኔይገረም አለሙ
ከውልደቱ የተበላሸ በዕድገቱ ያልተቃና፤
እንዴት ይታረቃል አሁን በስተርጅና፤

“ይታረቃል” የሚለው ቃል ሁለት ፍቺ አለው፤ በአጭሩ አንዱ እርቅ ሲሆን፣ ሁለተኛው የጎበጠን ማቅናት፣ መስመር የሳተን ማስተካከል ወዘተ ነው። ይህ ጽሁፍ የሚያተኩረው በሁለተኛው ትርጉሙ ላይ ነው። ወያኔ ሊለወጥም ሊስተካከልም ሊታረቅም የሚችል አለመሆኑን ለማሳየት።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ተራራም ይሰረቃል? የራስ ዳሽኑ ፖለቲካ

የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5

Star ActiveStar ActiveStar ActiveStar ActiveStar Active

ክንፉ አሰፋ

Ras Dashin mountain. ራስ ዳሸን ተራራ

ራስ ዳሸን ተራራ ከትግራይ "ክልል" ካርታ የመውጣቱ አሲዮ ቤሌማ በብሔራዊ ቴሌቪዥን ሲነገር፤ "ደፍረውናል! ንቀውናል! ብታምኑም ባታምኑም በቁም ሞተናል!" የሚለው የኮሎኔል መንግሥቱ ንግግር በጆሮዬ ላይ አቃጨለ። ድፍረቱ እና ንቀቱ እንዳለ ሆኖ፣ በቁም የሞቱት ግን እኛ ሳንሆን እነሱ መሆናቸውን የሚያበስር የዜና እወጃ ነበር።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የኢትዮጵያ “የፌደራል ሥርዓት” ችግሮችና አማራጭ መፍትሔዎች

የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5

Star ActiveStar ActiveStar ActiveStar ActiveStar Active

ገለታው ዘለቀ

Federalism in Ethiopia. የኢትዮጵያ “የፌደራል ሥርዓት” ችግሮችና አማራጭ መፍትሔዎች

እንደ መግቢያ

ከዚህ በፊት “ኢትዮጵያ የፌደራል ሥርዓትን የምትከተል ሀገር አይደለችም” ብዬ ፅፌ ነበር። ዛሬም ትንሽ አዳብሬ በዚሁ ላይ ትንታኔ መስጠት አምሮኛል። ይህ ጽሁፍ ደግሞ እንዲነሳልኝ የፈለኩበት ምክንያት በቅርቡ የህወሓት አንጋፋ ታጋዮች የሆኑት አቶ ስዩም መስፍንና አቶ አባይ ፀሃየ በቅርቡ በኢትዮጵያ “ወቅታዊ” ጉዳይ ላይ የተሰኘ መግለጫ ሰጥተው ነበር። የነዚህን ከፍተኛ ባለሥልጣናት ንግግር ያዳመጠ ሁሉ የየራሱን ምልከታ ያስቀምጣል። እጅግ ብዙ ሰው ግን አዲስ ነገር የማይገኝበት ወቅታዊ የማይባል ያደርገዋል። ሀገሪቱን ህዝባዊ ተቃውሞ በሚንጥበት በዚህ ሰአት ቢያንስ ስለብሔራዊ መግባባት ስለ ብሔራዊ እርቅ ስለ ይቅርታ ማውራት ተገቢ ነበር። የፖለቲካ መሪ ምንም እንኳን የያዘው አቅጣጫ ለራሱ አዋጭ ቢመስለውም ነገር ግን ህዝብ ካልተቀበለው ራሱን ይመረምራል። ይህ ግን በኛ ሀገር ፖለቲካ አለመታየቱ ያሳዝናል። ሥልጣን ለሚወዱ ባለሥልጣናትም የሥልጣን ዕድሜ የሚጨምረው ይቅርታና መታረም መለወጥ ነበር።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የእናቶች ለቅሶ ያብቃ!

የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5

Star ActiveStar ActiveStar ActiveStar ActiveStar Active

አንተነህ መርዕድ

Ethiopian mother crying

አንድ እናት ስታለቅስ ሳይ ኢትዮጵያ እንደምታለቅስ ይሰማኛል። በአለፉት አርባ ዓመታት ኢትዮጵያ ወልዳ ያሳደገቻቸው፣ ለነገ ተስፋ ይሆኑኛል ያለቻቸው ወጣት ልጆቿ በአምባገነን ገዥዎቿ ሲቀጠፉ ማቅ ለብሳ አልቅሳለች። እጆቿን ዘርግታና ተንበርክካ አንብታለች። የአምላኳ መልስ ዘገዬ እንጂ መምጣቱ አልቀረም።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የጠ/ሚ ኃይለማርያም የዘመቻ ትዕዛዝና የአምባገነኖች መመሳሰል

የአንባብያን ድምፅ: 4 / 5

Star ActiveStar ActiveStar ActiveStar ActiveStar Inactive

አክሊሉ ወንድአፈራው

PM Hailemariam Desalegn. ጠ/ሚ ኃይለማርያም ደሳለኝ

የዛሬ አራት ዓመት የህወሓትና የኢህአዴግ የበላይ አዛዥና ናዛዥ አቶ መለስ ዜናዊ ሲያርፉ በቦታቸው የተተኩት አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ፤ በትጥቅ ትግል ከተሳተፉት የህወሓት/ኢህአዴግ መሪዎች የተለየ ተመክሮ ያላቸው በመሆናቸው፤ ምናልባት የሀገሪቱን የፖቲካ አቅጣጫ ቀስበቀስ ከፍጹም ፈላጭ ቆራጭነትና ያአፍሪካ ቀንደኛ አፋኝ መንግሥታት ተራ አውጥተው ወደ የህዝብን መብት የማክበር አቅጣጫ ሊያመሩ ይችላሉ የሚል አስተሳሰብ በሰፊው ይሰማ ነበር። “ኢየሱስ ክርስቶስን የተቀበልኩ ክርስቲያን ነኝ” ብለው መናገራቸው ደግሞ፣ ከኃይማኖተቢሱ መለስ ዜናዊ የተሻለ ሰብዓዊ ርህራሄና ፈሪሃ እግዚአብሔር ያሳዩናል ብሎ የጠበቀው ብዙ ሰው ነበር።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ