የኢትዮጵያ ምጥ
ያዬ አበበ

ኢትዮጵያ ምጥ ላይ ነች። ከዚህ በፊትም ሁለቴ አርግዛ አዋላጆቿ የሚያደርጉትን ስላላወቁ፤ እናት ብዙ ደም ፈሷት ከሞት አፋፍ ድናለች። የሦስተኛው ምጥ አዋላጅ ኢህአዴግ ይሳካለት ይሆን?
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 4 / 5





ያዬ አበበ

ኢትዮጵያ ምጥ ላይ ነች። ከዚህ በፊትም ሁለቴ አርግዛ አዋላጆቿ የሚያደርጉትን ስላላወቁ፤ እናት ብዙ ደም ፈሷት ከሞት አፋፍ ድናለች። የሦስተኛው ምጥ አዋላጅ ኢህአዴግ ይሳካለት ይሆን?
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





ይገረም አለሙ

የወልቃይት ጠገዴ ጉዳይ መነሳት የጀመረበት ጊዜ ጠያቂዎቹ እንደሚሉት ከወያኔ የሥልጣን ዕድሜ በላይ ነው። ስሙን ህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ ብሎ፤ ዓላማውን ትግራይን ነጻ ማውጣት አደርጎ የተነሳው ቡድን በለስ ቀንቶት ትግራይን መቆጣጠር ሲችል ቢያንስ በሁለት ምክንያቶች ወደ ቀሪው የኢትዮጵያ ክፍል መስፋፋትን ነው የመረጠው። አንደኛው ምክንያት ማሸነፍ ከተቻለ በትግራይ ሳይወሰኑ ማዕከላዊ ሥልጣን ለመያዝ፤ ሁለተኛው ደግሞ “ነጻ ሊያወጧት የታገሉላትን” ትግራይ ግዛት ለም መሬቶቸን በማጠቃለል ማስፋት ናቸው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





በፍቃዱ ደረጀ
- ጻድቃን እንደ እኛ ሊያስብ ይችላል፣
- ሕጋዊ ማዕቀፎችን እንጠቀም፣
- አዲስ አበባ አድጋለች መጎብኘት ባልችልም፣
- የመለስ ጥሩ ስራ ህወሓትን ከሌሎች ድርጅቶች እኩል አድርጎት መሄዱ ነው
ያሬድ ጥበቡ ኢህዴን የተባለውን ብአዴን ከመሰረቱ ግለሰቦች አንዱ ነበር። ሲታገል ሲታገል ቆየና ከዕለታት አንድ ቀን የዓመት እረፍት ተሰጠው፤ ይህንን የእረፍት ጊዜውን በዋና እንደሚያሰልፍ ቀድሞ የተረዳው ወዲ ዜናዊ፤ ተከዜ ላይ ለምን አንዋኝም ሲል ግብዣ አቀረበለት። ሳያቅማማ ተቀበለው። የመለስ ዜናዊ ጦር እየወጋው ቢሆንም ያሬድ አንዳች ነገር ሳይሰማው ወደ ተከዜ ወንዝ ተጓዘ። እንደደረሱም ጨዋታ ፈረሰ፣ ዳቦ ተቆረሰ። ከዛሬ ጀምሮ የኢህዴን አመራር አይደለህም፤ ሁለት ምርጫዎች አቀረበለት … ብርሀኑ ነጋ የሄደበትን መንገድ መርጦም፤ በፓርት ሱዳን አድርጎ ዲሲ መኖር ከጀመረ 30 ዓመት ሊሞላው የጳጉሜን መጥባት እየተጠባበቀ ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 4 / 5





ግርማ ካሳ
- በሰሜን ጎንደር ዞን 145 ወታደሮች ተገድለዋል
- ከአዘዞ ካምፕብቻ 143 ወታደሮች ካምፑን ጥለው እስከነ ትጥቃችው ጠፍተዋል
ህወሓት ለሰላም በሮቹን በሙሉ ስለዘጋ፣ በሰላም የሚታገሉ፣ እንደ አንድነት ያሉ ፓርቲዎችን አግዶ፣ እንደ አንዱዋለም አራጌ፣ ናትናኤል መኮንን ኦልባና ለሌሳ … ያሉ ሰላማዊ የፖለቲካ መሪዎችን አስሮ፣ ምርጫ መቶ በመቶ አሸነፍኩ ብሎ፣ ዜጎች ወደ ማይፈለጉት መስመር ፊታቸውን እንዲያዞሩ ገፋፍቷቸዋል። የሰላም በር ሲዘጋ የአመጽ በር ተከፍቷል። በአሁኑ ወቅት ምንም መሸፋፈን አያስፈለግም፤ በተለይም በአማራው ክልል በአሁኑ ጊዜ መለስተኛ ጦርነት ነው ያለው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 4 / 5





ማስተዋል በለጠ
በመላዋ ሀገራችን ለነፃነታችን እየተዋደቁ የሚገኙ ዜጎች ውድ ሕይወታቸውን እየሰው የነፃነት ቀንዲሉን በማብራት ላይ ናቸው። ታሪክ ሲዘክረው የሚኖር ታላቅ መስዋዕትነት እየከፈሉ በመሆናቸው በአልሞ ተኳሽ የወያኔ አጋዚ ጦር አንገታቸው እየታረደና ጭንቅላታቸው እየተገመሰ ሕይወታቸውን የሚያጡ ውድ ወገኖቻችንን ነፍሳቸውን ፈጣሪ ይማርልን።
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





ይገረም አለሙ
በክፍል አንድ ጽሁፌ አንድን ሥርዓት ሕገ መንግሥታዊ ሊያሰኙት የሚበቁ በርካታ ጉዳዮችን ትተን በሕገ መንግሥቱ ላይም የሚነሱ ክርክሮችን አቆይተን ሕገ መንግሥቱ ባለው መልኩ እንኳን የማይከበር አንዳንድ አንቀጾቹም እስከመኖራቸው የማይታወቁ መሆኑ ብቻውን ሥርዓቱን ሕገ መንግሥተዊ ሊያሰኘው እንደማይችል ጠቅሻላሁ። ለዚህ መከራከሪያ ይሆናሉ ያልኳቸውን ጭብጦችም በማንሳት ከሕገ መንግሥቱ አንቀጾች የተወሰኑትን በማስረጃነት ለማቅረብ ነበር የተሰናበትኩት።
ሙሉውን አስነብበኝ ...