ለጥምቀት ያልሆነ ቀሚስ ለመቼ ሊሆን ነው?
ግርማ በላይ

“ዝምታ ወርቅ ነው” - ጥሩ አባባል ነው። “ዝም አይነቅዝም” - ይሄኛውም ግሩም አባባል ይመስላል። “በለፈለፉ በአፍ ይጠፉ” - ጠንከር ያለ ሀበሻዊ መልእክት ያለው ነው፤ ፀረ ዴምከራሲያዊነቱም እንዲሁ ከሌሎቹ አየል ይላል። አዎ፣ የሀገራችን ሥነ ቃላችንም ሆነ አጠቃላይ ባህላዊ ትውፊታችን መናገርንና ሃሳብን በነፃነት መግለጽን አያበረታታም ብቻ ሣይሆን ክፉኛ ይኮንናል። በዚህም ሳቢያ ይሉኝታ እየገነነና ሀፍረትን እየወለደ “የዝምታ የዝምታ” የሚል አንደርብ የተደገመብን ይመስል፤ ውስጥ ለውስጥና በየመሸታ ቤቱ እየተማማን እንኖራለን።
ሙሉውን አስነብበኝ ...









