የወያኔ “የመረጃና ማስረጃ” ድንፋታ
ይገረም አለሙ
ወያኔ የሙያ ማኅበርም ይሁን የፖለቲካ ፓርቲ መሪ ለሥልጣኑ አስጊ ሆኖ ሲታየው (ፕ/ር ዓሥራት ወ/የስ፤ ዶ/ር ታዬ ወልደሰማያት) በምርጫ ሲሸነፍ ወይንም ልሸነፍ እችላለሁ ብሎ ሲሰጋ (ምርጫ 97) የዜጎችን የመብት ጥያቄ ተከራክሮ መርታት ወይንም ተገቢውን ምላሽ መስጠት ሲያቅተው፣ (የሙስሊም ችግሮች መፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴ፤ የወልቃይት ኮሚቴ) ሃሳብን በሃሳብ መሞገት፣ ብዕርን በብዕር መርታት ሲሳነው (በየእስር ቤቱ ያሉ ጋዜጠኞች) ምን እንደሚያደርግ ትናንትን የመርሳት ችግራችን አስረስቶን ካልሆነ በስተቀር የሚታወቅ ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...


ይገረም አለሙ
ፕ/ር አለማየሁ ገብረማርያም (ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ)


