ኢትዮጵያ ሁለተኛውን የልብ ስፔሻሊስት በወህኒ ቤት ለማጣት ተቃርባለች

እንደ ፈረንጆቹ የዘመን አቆጣጠር በ1975 ፍቅሩ ማሩ እናት አገራቸውን ለቀው በስዊድን የስደተኝነትን ሕይወት መምራት ጀምረዋል። በስዊድን ቆይታቸው በልብ ሕክምና ስፔሻላይዝድ በማድረግ ዶክትሬታቸውን የሠሩት ፍቅሩ፣ ረዘም ላሉ ዓመታት በስደተኝነት በተቀበለቻቸውና ባስተማረቻቸው ስዊድን በሚገኘው ኹዲክስቫል ሆስፒታል (Hudiksvall) በሞያቸው ሲያገለግሉና በአገሪቱ ዮኒቨርሲቲዎች ሲያስተምሩ ቆይተዋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...

* የምርጫው ትዝታዬ ... * የጅብ ችኩል ...





